“የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የሚዋጋው ሀገርን ለባዕድ አሳልፎ ለመስጠት ከሚባዝኑ ጠላቶች ጋር ነው” ለኦፕሬሽናል ሜጄር...

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽናል ሜጄር ጄኔራል ተስፋዬ ረጋሳ በጎጃም ተሰማርቶ ውጤታማ ግዳጅ እየተወጣ ለሚገኝ የጦር ክፍል አመራርና አባላት ስምሪት ሰጥተዋል። ምክትል አዛዡ ሜጄር ጄኔራል ተስፋዬ ረጋሳ እንደተናገሩት የዕዙ...

መረዳዳት በረመዳን እና በዒድ ብቻ የሚወሰን አይደለም።

ደብረታቦር፡ መጋቢት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ)1ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በደብረ ታቦር ከተማ ተከብሯል። ሙስሊም ማኅበረሰብ በረመዳን ወር ሲያከናውናቸው የነበሩ የመረዳዳት ተግባራትን አጠናክሮ በማስቀጠል ለሰላም ግንባታ የድርሻውን እንዲወጣም የከተማ አሥተዳደሩ አሳስቧል። የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ...

የዒድ አልፈጥር በዓል የመረዳዳት እና የመደጋገፍ እሴቶች የሚጎሉበት ነው።

ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 1ሺህ 447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በጎንደር ከተማ ተከብሯል። የዒድ አልፈጥር በዓል በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል አንደኛው ነው። በበዓሉ ከሃይማኖታዊ ሥርዓቱም ባለፈ ማኅበራዊ መስተጋብር ጎልቶ...

“የሀገሪቱን 50 በመቶ የውጭ ምንዛሬ የሚያስገኘው ግብርናው ነው” የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን

ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን በግብርና አቅርቦት እና አገልግሎት ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተወያየ ነው። የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ የሺመቤት ነጋሽ የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን እና የምግብ ሉዓላዊነትን...

የተገኘውን ሰላም በማጠናከር እና የተቸገሩ ወገኖችን በመደገፍ በዓሉን ማክበር ይገባል።

ከሚሴ፡ መጋቢት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 1ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በከሚሴ ከተማ ተከብሯል። ሙስሊሙ ማኅበረሰብ የዒድ አል ፈጥር በዓልን ሲያከብር አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ በመረዳዳት እና የተቸገሩ ወገኖችን በማገዝ መኾን እንዳለበት አስተያየታቸውን ለአሚኮ የሰጡ የሃይማኖቱ...