የተጎዱ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት ሁሉም ድጋፍ ማድረግ አለበት።

ባሕር ዳር፡ መጋቢት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ​በአማራ ክልል በተለያዩ ጊዜያት በተፈጠሩ የፀጥታ ችግሮች ምክንያት ከ6ሺህ በላይ ትምህርት ቤቶች ተጎድተዋል። በዚህም በርካታ ታዳጊ ተማሪዎች በዕድሜ ደረጃቸው መቅሰም ሚጠበቅባቸውን ዕውቀት እንዳይገበዩ አድርጓል። ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው መካከልም...

“ውጤታማ ምርጫ ለማካሄድና ሰላምን ለማጽናት በጋራ መሥራት ያስፈልጋል” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ​የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር መሪዎች ጋር በወቅታዊ የሰላም፣ የጸጥታ፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል። የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)...

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልእክት፦

  ዛሬ ከዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ኅብረት (ITU) ዳይሬክተር (ዶ.ር) ኮስማስ ዛቫዛቫ ጋር በዲጂታል ልማት ያለንን ትብብር ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል። ሀገራችን ቴሌኮምን ጨምሮ በዲጂታል መሠረተ ልማት ተደራሽነት፣ በዲጂታል ክህሎትና በተቋም ግንባታ እንዲሁም በዲጂታል...

በኢትዮጵያ ጠንካራ የስደተኞች አሥተዳደር እና የድንበር ጤና ጥበቃን ለማገዝ የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ኾነ።

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኔዘርላንድ ኤምባሲ ከዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (አይ.ኦ.ኤም) ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ስልታዊ የስደተኞች አሥተዳደርን ለመዘርጋት የሚያስችል አዲስ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል። ፕሮጀክቱ በዋናነት ኢትዮጵያ በቀጣናው ያላትን ውሥብሥብ የስደተኞች ፍሰት በበላይነት ለመቆጣጠር...

ኢትዮጵያ በስድስት ወራት ውስጥ ቡናን ወደ ውጭ ገበያ በመላክ ከ1ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ አገኘች።

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሚኒስቴር ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ 200 ሺህ ቶን ቡና ወደ ውጭ ገበያ በመላክ 1 ነጥብ 35 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን አስታውቋል። የግብርና ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት እና ኮምዩኒኬሽን መሪ...