በሴቶች እና ሕጻናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን በንቃት መካከል ይገባል።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ አስተናጋጅነት በሴቶች እና ሕጻናት ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለመከላከል እና የተቋማትን ቅንጅት ለማጠናከር ያለመ የባለድርሻ አካላት የውይይት እና የሥልጠና መድረክ እየተካሄደ ነው። የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ...

“ሀገር የሚገነባው በሕሊናዊ መንፈስ ነው” ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ​የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን "እንጠብቅሻለን አለብን አደራ" በሚል መሪ መልዕክት መገናኛ ብዙኃን ለብሔራዊ ጥቅም ያላቸውን ሚና በተመለከተ ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ የሚዲያ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በኮንፈረንሱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የጠቅላይ...

የተጎዱ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት ሁሉም ድጋፍ ማድረግ አለበት።

ባሕር ዳር፡ መጋቢት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ​በአማራ ክልል በተለያዩ ጊዜያት በተፈጠሩ የፀጥታ ችግሮች ምክንያት ከ6ሺህ በላይ ትምህርት ቤቶች ተጎድተዋል። በዚህም በርካታ ታዳጊ ተማሪዎች በዕድሜ ደረጃቸው መቅሰም ሚጠበቅባቸውን ዕውቀት እንዳይገበዩ አድርጓል። ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው መካከልም...

“ውጤታማ ምርጫ ለማካሄድና ሰላምን ለማጽናት በጋራ መሥራት ያስፈልጋል” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ​የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር መሪዎች ጋር በወቅታዊ የሰላም፣ የጸጥታ፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል። የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)...

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልእክት፦

  ዛሬ ከዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ኅብረት (ITU) ዳይሬክተር (ዶ.ር) ኮስማስ ዛቫዛቫ ጋር በዲጂታል ልማት ያለንን ትብብር ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል። ሀገራችን ቴሌኮምን ጨምሮ በዲጂታል መሠረተ ልማት ተደራሽነት፣ በዲጂታል ክህሎትና በተቋም ግንባታ እንዲሁም በዲጂታል...