“ፍቼ ጫምባላላ የኢትዮጵያችን አንዱ ውብ ቀለም ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 05/2018 ዓ.ም(አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንኳን ለሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምባላላ...

ምርጫ ቦርድ በስምረት ፓርቲ በኩል ቀርቦ የነበረው የክስ ፋይል መዘጋቱን አስታወቀ።

  አዲስ አበባ: መጋቢት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሠብሣቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ የምርጫ የሥራ ሂደትን እና የመራጮች ምዝገባን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል። ከፍርድ ቤት ሂደት ጋር በተያያዘ ከጋዜጠኞች ለቀረበው ጥያቄ ሠብሣቢዋ ምላሽ እና ማብራሪያ አቅርበዋል። ከፌዴሬሽን...

ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በወቅታዊ የልማት እና የሰላም ጉዳዮች ዙሪያ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ተገኝተው ተወያይተዋል።

  ጎንደር፡ መጋቢት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር አመራሮች ጋር በመኾን በወቅታዊ የምርጫ፣ የልማት እና የሰላም ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። በውይይቱ በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ...

“ከ9 ሚሊዮን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 04/2018 ዓ.ም(አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሠብሣቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ የመራጮች ምዝገባ ከተጀመረበት ከየካቲት 28/2018 ዓ.ም ጀምሮ በተካሄደ የሰባት ቀናት ምዝገባ ከ9 ሚሊዮን 36ሺህ በላይ መራጮችን መመዝገብ ተችሏል ብለዋል። በጠቅላላ ካሉት 52ሺህ 773...

በኢትዮጵያ ለሦስት ቀናት የሚቆይ ብሔራዊ ሀዘን ታወጀ።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 04/2018 ዓ.ም(አሚኮ) በኢትዮጵያ ለሦስት ቀናት የሚቆይ ብሔራዊ ሀዘን መታወጁን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን በጋጫ ባባ ወረዳ ላካ ቀበሌ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት...