የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የዲጂታላይዜሽን ጉዞ በከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተጎበኘ።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣የኢፌዴሪ ሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ እና የኢፌዴሪ ሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ኸይረዲን ተዘራ (ዶ.ር) እንዲሁም ሌሎች የክልሉ የሥራ ኀላፊዎች በአማራ ክልል ፖሊስ...

ሕገ ወጥ የፀረ ተባይ እና የአፈር ማዳበሪያ ዝውውሮችን መግታት ይገባል።

ደሴ: ታኅሣሥ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ጥራት እና ደኅንነት ባለሥልጣን የደሴ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ከዞን እና ከወረዳ ለተውጣጡ የግብርና ባለሙያዎች እና መሪዎች እንዲኹም ከሌሎች ባለ ድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ ከደቡብ ወሎ ዞን፣...

ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎችን እየጎበኙ ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ። በጉብኝቱ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል፣ የግብርና ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ፣...

ተፈጥሮ ሃብትን መንከባከብ ህልውናን ማስቀጠል ነው።

ደብረ ታቦር: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን ፋርጣ ወረዳ ወዋ ማገራ ቀበሌ የተፈጥሮ ሃብት ልማት በንቅናቄ ተጀምሯል። የተፈጥሮ ሃብት ሥራ እየሠሩ ያገኘናቸው አርሶ አደር የቆዬ አደማሱ የተፋሰስ ሥራ ምርት እና ምርታማነትን ከማሳደግ ባሻገር...

“የአጣዬ እና የሰንበቴ ከተማ ሕዝቦች ለሌሎች አጎራባች አካባቢዎች ተሞክሮ የሚኾን ተግባር እየሠሩ ነው” ድረስ...

ከሚሴ: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን የአጣዬ ከተማ እና በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰንበቴ ከተማ አሥተዳደር የአጎራባች ሕዝቦች የጋራ የሰላም እና የልማት መድረክ በሰንበቴ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት ዘርፍ...