“ዓይናችሁን ከዓላማችሁ ላይ አትንቀሉ” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ኅዳር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት በምሥራቅ ጎጃም ዞን በመስክ ምልከታ የታዩ መልካም አጋጣሚዎች እና መፈታት የሚገባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል።
በየደረጃው ለሚገኙ የሥራ ኀላፊዎችም የሥራ መመሪያ እና የቀጣይ አቅጣጫ...
በከሚሴ ከተማ አሥተዳደር የተማሪዎች ምገባ ተጀመረ።
ከሚሴ: ኅዳር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የከሚሴ ከተማ አሥተዳደር የተማሪዎችን ምገባ ማካሄድ ጀምሯል። በከተማ አሥተዳደሩ ቡኡረ ቦሩ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ነው የምገባ መርሐ ግብሩ የተጀመረው።
በመርሐ ግብሩ የተማሪ ወላጅ የኾኑት...
በወገራ ወረዳና አካባቢው በተሳሳተ መንገድ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።
ባሕር ዳር: ሕዳር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የተደረገውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በወገራ ወረዳና አካባቢው በተሳሳተ መንገድ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ በርካታ ታጣቂዎች...
በሕዝቡ እና በአሥተዳደሩ ቅንጅት የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እየተከናወኑ ነው።
ሁመራ፡ ኅዳር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የውስጥ አቅምን በመጠቀም "በአንድ ወረዳ አንድ ፕሮጀክት" በሚል መነሻ እቅድ በዞኑ በርካታ የመንገድ እና ሌሎች መሠረተ ልማቶች እየተገነቡ ነው።
ከሰሞኑም በቃብትያ ሁመራ ወረዳ...
የሴቶችን ጥቃት በጋራ መከላከል ያስፈልጋል።
ገንዳውኃ: ኅዳር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን የነጭ ሪቫን ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ34ኛ ጊዜ፣ በሀገራችን ደግሞ ለ20ኛ ጊዜ "ጥቃትን የማይታገስ ማኅበረሰብ ለትውልድ ግንባታ" በሚል መሪ መልዕክት በገንዳውኃ ከተማ ተከብሯል።
የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና...








