“የዲጅታላይዝሽን ሥራ የዜጎቻችንን እንግልት፣ ወጭ እና ጊዜ ትርጉም ባለዉ ሁኔታ የቀነሰ ነው” ዓለምአንተ አግደው
ባሕር ዳር: መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የክልሉን ፍርድ ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥ በመሰረታዊነት ለማሻሻል የአጭር ጊዜ ዕቅድ በማዘጋጀት እየሠራ ይገኛል።
በየደረጃው የሚተገበሩ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን እቅዶች እውን ለማድረግ ከመደበኛው የተቋሙ ዓመታዊ...
የፍቼ ጨምበላላ በዓል ባሕላዊ እሴቱን ጠብቆ እና ሲዳማን አድምቆ ተጠናቅቋል።
አዲስ አበባ፡ መጋቢት 06/2018 ዓ.ም(አሚኮ) የሲዳማ ፍቼ ጨምበላላ በዓል ባሕላዊ እሴቱን ጠብቆ ተከብሮ መጠናቀቁን አስመልክቶ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ እና የባሕል ቱሪዝም እና ስፖርት ቢሮ የጋራ መግለጫ ሰጥተዋል።
የሲዳማ ክልል የዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምባላላ የሲዳማ አባቶች...
ጦርነት በቃኝ በማለት ለሰላም ደጀን መኾን ይገባል።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ ከተማ "ለሰላም ዘብ እንቆማለን ለልማት አርበኛ እንኾናለን" በሚል መሪ መልእክት ከከተማው መንግሥት ልማት ድርጅቶች ሠራተኞች ጋር ውይይት ተካሄዷል።
በመድረኩም እንደ ሀገርን እና እንደ ክልል ያሉ ውስጣዊ እና ውጫዊ...
“የፊቼ ጫምባላላ በዓል ኅብረ ብሔራዊነትን እያጎላ ያለ በዓል ነው” አቶ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ: መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሲዳማ ዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል በሀዋሳ ሶሬሳ ጉዱ ማሌ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
በበዓሉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ...
ዜጎች በብሔራዊ ንግድና በሰብዓዊ መብት ተጠቃሚ የሚሆኑበት የሕግ አሠራር እየተፈጠረ መኾኑ ተገለጸ፡፡
ባሕር ዳር: መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ “የብሔራዊ ንግድ እና ሰብዓዊ መብት የድርጊት መርኃ- ግብር ሰነድ” ዝግጅት ግብዓት ማሰባሰቢያ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ መካሄድ ተጀምሯል፡፡
የኢፌድሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የሰብዓዊ መብት ዳይሬክቶሬት ጀነራል አወል...








