የጽንፈኛውን የሚዲያ ልሳን ሲመራ የነበረው ጋዜጠኛ ኤልያስ ደባሱ የሰላም ጥሪን ተቀበለ።
ባሕር ዳር፡ ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጽንፈኛውን የሚዲያ ልሳን በዋነኝነት ሲመራ የነበረው ጋዜጠኛ ኤልያስ ደባሱ የሰላምን ጥሪ በመቀበል እጁን ለምሥራቅ ዕዝ ሰጥቷል። "የአማራ ጥያቄ በትጥቅ ትግል እናስመልሳለን" በማለት እሱና ጓደኞቹ "አማራ ተበደለ፣ ተጨቆነ" ብለው...
”ባሕር ዳር ሁልጊዜ ጽዱ እንድትኾን እንሠራለን” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ የጽዳት ሥራ አከናውኗል።
የባሕር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው በጽዳት ዘመቻው ከነዋሪዎች ጋር በመገኘት የተሳተፉ ሲኾን መልዕክትም አስተላልፈዋል።
ባሕር ዳር...
“ዓለም የሚቀናባት፣ ኢትዮጵያ የምትደምቅባት”
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዘመን የማይሽርሽ ንግሥት ነሽና ዓለም ይቀናብሻል፤ የታሪክ አምባ ነሽና ሕዝብ ይደነቅብሻል፤ የሥልጣኔ ማማ ነሽና ያየሽ ይገረምብሻል፤ ትውልድ ይኮራብሻል፤ ሕዝብ ይመካብሻል፤ አብዝቶም ያደንቅሻል።
ኢትዮጵያ ትደምቅብሻለች፤ ኢትዮጵያ ትኮራብሻለች፤ ኢትዮጵያ ታሪኳን ታሳይብሻለች፤...
የበገና ምስጢር
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በገና ለእግዚአብሔር ምስጋና የሚቀርብበት መሣሪያ ነው፡፡ በጥምቀት ጊዜ ደግሞ በገና ደርዳሪዎች ታቦታትን አጅበው ሲታዩ ለበዓሉ የተለየ ድባብን ይፈጥራል፡፡
ለመኾኑ በገና እና ጥምቀት ግንኙነታቸው ምንድን ነው?
በባሕር ዳር ከተማ የቅዱስ ያሬድ...
ለጥምቀት ድምቀት የወጣቶች ሚና
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጥምቀት በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አማኞች ዘንድ በየ ዓመቱ በድምቀት የሚከበር ሃይማኖታዊ በዓል ነው።
ታቦታት ከመንበራቸው ወጥተው ወደ ባሕረ ጥምቀት በመውረድ ሕዝቡን የሚባርኩበት በዓልም ነው።
በጥምቀት ጊዜ ወጣቶች ታቦታትን በዝማሬ...








