አምስተኛው የሳይበር ጥቃት ማዕበል

ባሕር ዳር: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአሁኑ ወቅት ዓለምን ድንበር ሳይለይ እየፈተነ የሚገኘው የሳይበር ደኅንነት ጉዳይ የሀገራት የልዕለ ኀያልነት መገለጫም እየኾነ መጥቷል። ግሩፕ አይ.ቢ በመባል የሚታወቀው እና ትኩረቱን የሳይበር ጥቃቶችን በመመርመር፣ በመከላከል እና የዲጂታል ወንጀሎችን...

በአማራ ክልል እየተገነቡ የሚገኙ አዳሪ ትምህርት ቤቶች በቀጣይ ዓመት ሥራ እንዲጀምሩ እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ተግባራትን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የአማራ ክልል የትምህርት ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ኀላፊ ጌታቸው ቢያዝን የነቃ ዜጋን ለማፍራት የትምህርት ዘርፉ ቀዳሚ...

“ከ1 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ኩንታል የአፈር ማዳበርያ ወደብ ላይ ደርሷል” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የገጠር ልማት ክላስተር በሥሩ ከሚገኙ ተቋማት ጋር በግማሽ ዓመቱ በተከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ላይ ውይይት አድርጓል። በበጀት ዓመቱ በከልሉ የ25 ዓመት የአሻጋሪ ዕድገት እና የዘላቂ ልማት ፍኖተ ካርታ፣ የአምስት...

የኅብረት ሥራ ማኅበራት ጥራት ያለው ምርትን በተመጣጣኝ ዋጋ ለሸማቹ ማኅበረሰብ በማቅረብ ገበያን እያረጋጉ ነው።

አዲስ አበባ: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፌዴራል እና አዲስ አበባ ኅብረት ሥራ ኮሚሽኖች 360 የኅብረት ሥራ ማኅበራት የሚሳተፉበት ባዛር እና ኤግዚቢሽን ከጥር 25/2018 ዓ.ም እስከ ጥር 30/2018 ዓ.ም ለተከታታይ አምስት ቀናት በዓድዋ ሙዚየም ይካሄዳል። የኤግዚቢሽኑ...

የጅጋ_ቋሪት_አርብ ገበያ ሎት አንድ የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክት ምን ላይ ነው?

ፍኖተሰላም: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጅጋ_ቋሪት_አርብ ገበያ ሎት አንድ 59 ኪ.ሜ የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክት ወደ ሥራ የገባው በ2013 ዓ.ም ነው። ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ ምዕራብ ጎጃምን ከሰሜን ጎጃም እና አዊ ዞኖች ጋር በማገናኘት ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብሮችን...