“ከ1 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ኩንታል የአፈር ማዳበርያ ወደብ ላይ ደርሷል” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የገጠር ልማት ክላስተር በሥሩ ከሚገኙ ተቋማት ጋር በግማሽ ዓመቱ በተከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ላይ ውይይት አድርጓል።
በበጀት ዓመቱ በከልሉ የ25 ዓመት የአሻጋሪ ዕድገት እና የዘላቂ ልማት ፍኖተ ካርታ፣ የአምስት...
የኅብረት ሥራ ማኅበራት ጥራት ያለው ምርትን በተመጣጣኝ ዋጋ ለሸማቹ ማኅበረሰብ በማቅረብ ገበያን እያረጋጉ ነው።
አዲስ አበባ: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፌዴራል እና አዲስ አበባ ኅብረት ሥራ ኮሚሽኖች 360 የኅብረት ሥራ ማኅበራት የሚሳተፉበት ባዛር እና ኤግዚቢሽን ከጥር 25/2018 ዓ.ም እስከ ጥር 30/2018 ዓ.ም ለተከታታይ አምስት ቀናት በዓድዋ ሙዚየም ይካሄዳል።
የኤግዚቢሽኑ...
የጅጋ_ቋሪት_አርብ ገበያ ሎት አንድ የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክት ምን ላይ ነው?
ፍኖተሰላም: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጅጋ_ቋሪት_አርብ ገበያ ሎት አንድ 59 ኪ.ሜ የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክት ወደ ሥራ የገባው በ2013 ዓ.ም ነው።
ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ ምዕራብ ጎጃምን ከሰሜን ጎጃም እና አዊ ዞኖች ጋር በማገናኘት ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብሮችን...
ወጣቶችን በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።
ደሴ: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ሥራ እና ክህሎት መምሪያ ለሥራ ፈላጊዎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር በትኩረት እየሠራ መኾኑን አስታውቋል።
በቤት እና ቢሮ እቃ ማምረት ሥራ ላይ የተሰማሩት እነ ደምስ ራህመት እና ጓደኞቻቸው ኅብረት...
ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤቶች የሕዝብ አመኔታ ጠባቂዎች ናቸው።
ባሕር ዳር፡ ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት አዘጋጅነት 11ኛው የክልል እና የከተማ አሥተደደር ዋና ኦዲተሮች የጋራ ሙያዊ ምክክር እና ልምድ ልውውጥ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
በመድረኩ ላይ መልዕክት...








