የሳይበር ጥቃት ሉዓላዊነትን እስከ ማስደፈር የሚያደርስ ነው።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰዎች የከፈቱትን ድረ ገጽ እና የተጠቀሙበትን ኮምፒዩተር ወይም ሞባይል ሳይዘጉ ይተዋሉ፡፡ በዚህም ምክንያት የግል መረጃዎች በሌላ አካል እጅ የመግባት ዕድላቸው ይሰፋል። የግል መረጃዎች ብቻ ሳይኾኑ በኀላፊነት የያዙት እና የሚያውቁት...

ከ2ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች የምገባ ተጠቃሚ ይኾናሉ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የትምህርት ቤት ምገባ በብዙ የዓለም ሀገራት ተተግብሮ ለትምህርት ጥራት መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ የሚገኝ መርሐ ግብር ነው። መርሐ ግብሩ በኢትዮጵያም በ2008 የትምህርት ዘመን በችግር ተጋላጭ በኾኑ የቅድመ መደበኛ እና...

በክልሉ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ለማስፋት እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በተመረጡ ከተሞች ተመርቆ ወደ አገልግሎት መግባቱ ይታወሳል። በመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት እስከ አሁን ድረስ የነበረውን አፈጻጸም የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት...

“የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ የፖለቲካ ሥርዓታችን ማዘመን ይገባናል” አቶ አደም ፋራህ

ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት እና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት ውይይት በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማሥተባበሪያ ማዕከል ኀላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ...

የፖለቲካ ፓርቲዎች ለዘላቂ ሰላም በጋራ መሥራት ይገባቸዋል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት እና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት ውይይት እየተካሄደ ነው። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማሥተባበሪያ ማዕከል ኀላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም...