ኤች አይ ቪ ኤድስ አሁንም ትኩረትን ይሻል።

ወልድያ: ታኅሣሥ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ጤና መምሪያ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ ሥርጭት መከላከል እና ቁጥጥር ላይ ያተኮረ ምክክር ከባለድርሻ አካላት ጋር አካሂዷል። የመምሪያው የኤች አይ ቪ ዘርፈ ብዙ ምላሽ አሥተባባሪ ሰኢድ...

“ጦርነት በቃ ሊባል ይገባል” ወረኢሉ ነዋሪዎች

ደሴ: ታኅሣሥ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን አሥተዳደር በወቅታዊ የሰላም እና የፀጥታ ጉዳይ ከወረኢሉ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ምክክር አካሂዷል። በውይይቱ የተሳተፉት የወረዳው ነዋሪዎች የሰላም እጦቱ ልጅን ያለወላጅ፣ ወላጅን ያለ ጧሪ ቀባሪ፣ ሕዝባችን ያለጥሪት እንዲቀር...

“የእናንተን ሰላም ከእናንተ በላይ የሚጠብቀው የለም” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከቲሊሊ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል። የውይይቱ ተሳታፊዎች የተፈጠረው የጸጥታ ችግር ሕዝብን ለከፋ ችግር እና ጉዳት መዳረጉን ተናግረዋል። ቲሊሊ ከተማ በጽንፈኛው ቡድን ተደጋጋሚ ጉዳት እንደደረሰባትም...

ሀገር በቀል የግጭት መፍቻ ሥርዓቶች ማኅበራዊ ቀውሶችን ለመፍታት ሚናቸው ከፍተኛ ነው።

ደባርቅ: ታኅሣሥ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ እና የሰሜን ጎንደር ዞን ባሕል፣ ቱሪዝም እና ስፖርት መምሪያ በጋራ በግጭት አፈታት ዙሪያ በዞኑ ለሚገኙ የሀገር ሽማግሌዎች ሥልጠና ሰጥተዋል። የሰሜን ጎንደር ዞን ባሕል፣ ቱሪዝም እና ስፖርት መምሪያ ኀላፊ...

ስለስትሮክ ምን ያህል በቂ ግንዛቤ አለዎት?

ጎንደር: ታኅሣሥ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎በዓለም አቀፍ ደረጃ ከአንድ እስከ አምስት ገዳይ ተብለው ከተቀመጡ በሽታዎች መካከል አንዱ ስትሮክ ወይም በጭንቅላት ውስጥ በድንገት ደም መፍሰስ እና መቋረጥ ነው። በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ያገኘናቸው ወይዘሮ ታድላ...