የአውሮፓ ኅብረት በቲክቶክ ላይ ጥያቄ አነሳ።
ባሕር ዳር: የካቲት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአውሮፓ ኅብረት ቲክቶክ ተጠቃሚዎችን በተለይም ሕጻናትን እና ወጣቶችን ለሱስ በሚያጋልጡ የንድፍ ባህሪያቱ ላይ ማሻሻያ እንዲያደርግ አሳስቧል።
ከሰሞኑ አልጀዚራ ጉዳዩን ሲዘግብ መተግበሪያው የሚጠቀምባቸው ማለቂያ የሌለው ስክሮል ቪዲዮዎችን በራሱ ጊዜ ማስጀመር...
1 ቢሊዮን ብር ወጭ የተደረገባቸው ፋብሪካዎች እየተመረቁ ነው።
ደብረ ብርሃን: የካቲት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር 1 ቢሊዮን ብር ካፒታል ወጭ የተደረገባቸው አራት ኢንዱስትሪዎች የክልል እና የዞን ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት የምረቃ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው።
ከሚመረቁት ውስጥ በጫጫ ክፍለ ከተማ...
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ መሪዎች በጎንደር ከተማ የተሠሩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ።
ጎንደር: የካቲት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ መሪዎች በጎንደር ከተማ የተሠሩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ
ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሞላ ሁሴን ጎንደር ከተማ የኮሪደር ልማቷን በሚገባ እያከናወነች መኾኑን አንስተዋል።
በክልሉ...
መሰየም ምንድን ነው?
ባሕር ዳር፡ የካቲት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በወንጀል ተከስሰው ጥፋተኛ የተባሉ ዜጎች፣ ቅጣታቸውን ከፈጸሙ በኋላ የቀድሞው የወንጀል ታሪካቸው በቀጣይ ሕይወታቸው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንዳያሳድር "መሰየም" በሚባል ሕጋዊ ሂደት ስማቸውን ማጽዳት እንደሚችሉ ሕጉ ያስቀምጣል።
ለመኾኑ መሰየም ምንድን...
የኢቢኤስ ቴሌቭዥን ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት አማን ፍስሃጽዮን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ባሕር ዳር: የካቲት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢቢኤስ ቴሌቭዥን ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና መስራች የነበሩት አማን ፍስሃጽዮን ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ለኢትዮጵያ ሚዲያ ዕድገት ስኬት...








