የሐረሪ ክልል ለከሚሴ ሆስፒታል የ6 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር የህክምና መሣሪያዎችን ድጋፍ አደረገ።
ባሕር ዳር: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሐረሪ ክልል ለአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዞን ከሚሴ አጠቃላይ ሆስፒታል ግምታቸው ከ6 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ የተለያዩ የህክምና ግብዓቶችና መሣሪያዎችን ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የጤና...
“የተረጋጋ ሀገር ለመፍጠር ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ግብር መሠብሰብ ይገባል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ መልዕክት የዕውቅና እና የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ መልዕክት አስተላልፈዋል። ርዕሰ መሥተዳድሩ እንዳሉት ግብርን...
ተምሳሌት የሚኾን ብልጽግናን ለማምጣት እንደሚሠራ የብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ።
አዲስ አበባ: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ፓርቲው በሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው መግባባት ላይ የተደረሰባቸውን ውሳኔዎች እና የቀጣይ አቅጣጫዎችን አስመልክቶ ለዓለም አቀፉ የዲፕሎማት ማኅበረሰቦች ማብራሪያ ሰጥቷል። ፓርቲው ከ15 ሚሊዮን በላይ አባላት ማፍራቱን የገለጹት በብልጽግና ፓርቲ ዓለም...
እየተሻሻለ የመጣውን ሰላም ለማጽናት የኅብረተሰቡ አጋርነት ሊጠናከር ይገባል።
እንጅባራ: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 31ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። ምክር ቤቱ በዛሬ ውሎው የአሥፈጻሚ ተቋማትን የ2017 በጀት ዓመት የባለፉትን ስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እያዳመጠ ነው።
የመክፈቻ ንግግር...
“ለሀገር እና ክልል አቀፍ ፈተና ተማሪዎችን እያዘጋጀሁ ነው” የምሥራቅ ጎጃም ትምህርት መምሪያ
ደብረ ማርቆስ፡ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዞኑ አንጻራዊ ሠላም በተፈጠረባቸው ወረዳዎች በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ለሀገር አቀፍ እና ለክልል አቀፍ ፈተና ብቁ እና ተወዳዳሪ እንዲኾኑ እየተሠራ መኾኑን የምሥራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ ገልጿል። መምሪያው በ110...








