“ሕዝቡን የሰላም እና የልማት ባለቤት ማድረግ ይገባል” ጎሹ እንዳላማው
ባሕር ዳር፡ የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የ2017 በጀት ዓመት የመንግሥት እና የፖለቲካ የቀሪ ወራት እቅድ ሥራዎችን ገምግሟል። የባሕር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ለባሕር ዳር እምርታዊ እድገት...
“በደብረ ብርሃን ከተማ ያለው የኢቨስትመንት እንቅስቃሴ ለሌሎች ተሞክሮ የሚወሰድበት ነው” አቶ መላኩ አለበል
ደብረ ብርሃን: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በደብረ ብርሃን ከተማ አምስት ፋብሪካዎችን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። በደብረ ብርሃን ከተማ በፍጥነት እያደገ የመጣው የኢንቨስትመንት ልማት የማኅበረሰቡ ሰላም ውዳድነት ማሳያ ነው ያሉት ሚኒስትሩ "በከተማዋ...
“የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአካባቢ ብክለትን በማስቀረት በኩል የሠራቸው ተግባራት ምሳሌ የሚኾኑ ናቸው” ማኅተመ...
ደሴ: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እና የደሴ ከተማ ሕዝብ ተወካይ የኾኑት ማኅተመ ኃይሌ (ዶ.ር) የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ጎብኝተዋል። "ሆስፒታሉ የአካባቢ ብክለትን በማስቀረት በኩል የሠራቸው ተግባራት ለሌሎች የሕክምና...
“ወቅቱ በቅንጅት ወደ ሥራ በመግባት ሕዝባችን የናፈቀውን ሰላም የምንመልስበት ነው” አቶ ጥላሁን ደጀኔ
ባሕር ዳር፡ የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ጎንደር ዞን እና የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር የሕግ ማስከበር ሥራዎች አፈፃፀምን እና የቀጣይ አቅጣጫዎችን እየገመገመ ነው። የደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ጥላሁን ደጀኔ "ወቅቱ ፅንፈኝነት ሀገር አፍራሽ...
ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የባሕር ዳር ከተማን የልማት ሥራዎች እየጎበኙ ነው።
በጉብኝቱ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይንዓለም ንጉሤ፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አሥተባባሪ እና የከተማ እና መሠረተ ልማት...








