የኮሌራ ወረርሽኝን ለመከላከል አጋር አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ።

ባሕር ዳር: የካቲት 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ክልላዊ የኮሌራ ወረርሽኝ ምላሽ ምክክር አካሂዷል። ኮሌራ በዓይን በማይታይ ባክቴሪያ ተህዋሲያን አማካኝነት የሚመጣ በሽታ ነው፡፡ በሽታው የሰውነትን...

ከ3 ሺህ በላይ ለሚኾኑ ተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር ተጀምሯል።

ጎንደር: የካቲት 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር የ2017 ዓ.ም የትምህርት ቤት የምገባ መርሐ ግብርን አስጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ ደብሬ የኋላ የምገባ መርሐ ግብሩ ተማሪዎች ለትምህርት የሚኖራቸዉ...

ኢትዮ ቴሌኮም ለኢንተርፕራይዝ ደንበኞች አስፈላጊ የኾኑ ሰባት አዳዲስ አገልግሎቶችን ይፋ አደረገ።

አዲስ አበባ፡ የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮ ቴሌኮም የተለያዩ የዲጂታል ሶሉሽኖችን ለደንበኞቹ በማቅረብ ላይ ይገኛል። አገልግሎቶቹ ለኅብረተሰቡ ሁለንተናዊ ለውጥ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ትልቅ ትርጉም የሚያመጡ እና የኢትዮጵያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ለማፋጠን ብሎም የፋይናንሺያል አካታችነትን...

“ትልቁ ሃብት ሰብዓዊ ሃብት ነው” አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ

ባሕር ዳር: የካቲት 19/2017 ዓ.ም ( አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የሥራ ኀላፊዎች፣ የክልል ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት መሪዎች እና ሠራተኞች በተገኙበት የ2017 በጀት ዓመት የሰባት ወራት ዕቅድ አፈጻጸምን እየገመገመ ነው። የምክር ቤቱ ዋና...

243 ቢሊዮን ብር ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተጥቷል።

ደብረ ብርሃን: የካቲት 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ከከተማ አሥተዳደር እና ከዞን መምሪያ ኀላፊዎች እና ቡድን መሪዎች ጋር በመተባበር የበጀት ዓመቱን የሰባት ወራት አፈጻጸም በደብረ ብርሃን ከተማ እየገመገመ ነው። በመድረኩ...