“በተደጋጋሚ በተሠሩ ሥራዎች የክልሉ ሰላም እየተሻሻለ መጥቷል” አቶ ግዛቸው ሙሉነህ

እንጅባራ: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በቀጣይ ወራት የሚከናወኑ የመንግሥት እና የፓርቲ ሥራዎች የትውውቅ መድረክ በእንጅባራ ከተማ እያካሄደ ነው። የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ዓለሙ ሰውነት መድረኩ በቀጣይ...

የአማራ ክልልን መልሶ ለመገንባት ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ ያስፈልጋል።

አዲስ አበባ: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በተፈጥሮ እና ሰው ሠራሽ አደጋዎች በክልሉ የደረሰውን ጉዳት በዘላቂነት ማቋቋም የሚያስችል የምክክር መድረክ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ ዓለም አቀፍ የርዳታ ድርጅቶች፣ አምባሳደሮች እና አጋር አካላት በተገኙበት በአዲስ አበባ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገቡ።

ባሕር ዳር፡ የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ሲገቡ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

በዶክተር አንዱዓለም ዳኘ ላይ የግድያ ወንጀል ፈጽሟል የተባለ ተጠርጣሪ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ።

ባሕር ዳር: የካቲት 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዶክተር አንዱዓለም ዳኘ ላይ የግድያ ወንጀል የፈጸመ ተጠርጣሪ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል። በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጠቅላላ...

“መልካም መሪ ሕዝብን ወደ ብርሃን ያሸጋግራል” መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር በቀጣይ ወራት በሚከናወኑ የመንግሥት እና የፓርቲ ሥራዎች ዙሪያ የዕቅድ ኦረንቴሽን መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኀላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር) እና...