ከ4 ሚሊዮን ሜትር ኪዮብ በላይ የተፈጥሮ ማዳበሪያ ለማዘጋጀት እየሠራ መኾኑን የሰሜን ወሎ ዞን...

ባሕር ዳር: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ከ4 ሚሊዮን ሜትር ኪዮብ በላይ የተፈጥሮ ማዳበሪያ ለማዘጋጀት እየሠራ መኾኑን የሰሜን ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ ገልጿል። አርሶ አደር ወርቁ ቢምር በዋድላ ወረዳ 017 ቀበሌ ነዋሪ ናቸው፡፡አርሶ አደሩ...

የሰላም እጦቱ የእንቦጭ አረምን ለማስወገድ ፈተና ኾኗል።

ጎንደር: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን ባለፉት ስድስት ወራት ከ1ሺህ 200 ሄክታር በላይ መሬት የእንቦጭ አረም መወገዱን አስታውቋል። የጣና ኃይቅ እና ሌሎች የውኃ አካላት ጥበቃ እና ልማት ኤጀንሲ...

የአድዋ ድል ከታሪክ ሽሚያ እና ከተዛባ ትርክት ወጥቶ ሊዘክር ይገባል።

ደብረ ማርቆስ: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአድዋ ድል የመሪ ጥበብ፣ የሕዝብ አንድነት እና ሕብረት የታየበት የነጻነት ድል መኾኑን በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ እና ቅርስ አሥተዳደር ትምሕርት ክፍል መምህር ሰጠኝ ጌታነህ (ዶ.ር) አስታውቀዋል። ትውልዱ ከታሪክ...

ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት እየተሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ኮሚሽን አስታወቀ።

ደሴ: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ኀይል ልማት ኮሚሽን ከዞን የሥራ ኀላፊዎች ጋር የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በኮምቦልቻ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ የአማራ ክልል ሲቪል...

ዑለማዎች ለሀገረ ሰላም እና ለሕዝቦች አንድነት በትኩረት እንዲሠሩ ተጠየቀ።

አዲስ አበባ: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለሁለት ቀናት በተለያዩ አጀንዳዎች ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የዑለማዎች 3ኛ ዓመት፣ 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ተጠናቋል። በጉባኤው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር...