የብልጽግና ፓርቲ የማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት በአማራ ክልል ደረጃ ይፋ የማድረጊያ መድረክ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የስንዴ ነዶ ወካይ ምልክቴ ነው ብሎ በሀገር አቀፍ ደረጃ ማስተዋወቁ ይታወሳል።
ዛሬ ደግሞ በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክቱን...
ባለሃብቶች ፈቃድ በወሰዱባቸው ማዕድናት እንዲያለሙ ድጋፍ ይደረጋል።
ባሕር ዳር: የካቲት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የከበሩ ማዕድናትን ጨምሮ የተለያዩ ማዕድናት ይገኛሉ። አይነት እና መጠኑ ቢለያይ እንጅ በኹሉም የክልሉ አካባቢዎች ማዕድናት እንደሚገኙም ይነገራል።
የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር እና የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ደግሞ የማዕድን ሃብት...
የአካባቢ ጸጥታን ለማስጠበቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል።
ወልድያ: የካቲት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ወሎ ዞን አሥተዳደር ከዞን መምሪያ እና ከጉባላፍቶ ወረዳ የመንግሥት ሠራተኞች ጋር "ኢትዮጵያ በልጆቿ አንድነት ትፀናች" በሚል መሪ መልዕክት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መክሯል።
የምክክሩ ተሳታፊዎች የአካባቢውን የጸጥታ መደፍረስ የመንግሥት ሠራተኛው...
የታጠቁ ኃይሎች አዋጭ ወደ ኾነው የሰላም አማራጭ ሊመጡ ይገባል።
ደባርቅ: የካቲት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን ከተውጣጡ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በደባርቅ ከተማ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።
የመድረኩ ተሳታፊዎች ላለፉት ሁለት ዓመታት የቆየውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት በመቅረፍ እና የሀገርን ሉዓላዊነትን...
የአፈጣጠር ችግር ላለባቸው ወገኖች የሕክምና ዘመቻ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ተካሂዷል።
ባሕር ዳር: የካቲት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የክልሉ ጤና ቢሮ ከአጋር ድርጅቶች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በክልሉ የአፈጣጠር ችግር ያለባቸውን ወገኖች ለመደገፍ እና ማኅበረሰቡ እንዳያገላቸው ለማድረግ" የላቀ ተደራሽነት" በሚል መሪ መልዕክት የግንዛቤ ማስጨበጥ እና...








