የገራይን ሐይቅ ለማዳን ምን እየተሠራ ነው?

  ፍኖተ ሰላም: የካቲት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከምዕራብ ጎጃም ዞን ርእሰ መዲና ፍኖተ ሰላም ከተማ ወደ አዲስ አበባ በሚወስደው አስፋልት መንገድ ላይ 2 ኪሎ ሜትር ያህል እንደተጓዝን ከመንገዱ ወደ ደቡብ አቅጣጫ 500 ሜትር ርቀት አካባቢ...

የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የምሥረታ ክብረ በዓል በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በወንዶ ገነት እየተከበረ ነው።

  ባሕር ዳር: የካቲት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ወታደራዊ ዝግጅት አካል የኾነው በየብስ ላይ የአየር ወለድ ላይ ዝላይ በወንዶ ገነት እየተካሄደ ይገኛል። የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል በሲዳማ...

“የራስ ታሪክን እና ሃብት በእሳት ማውደም ኢትዮጵያዊ ነኝ ከሚል አካል አይጠበቅም” የደብረ ታቦር ከተማ...

ባሕር ዳር: የካቲት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላም እና ሰላማዊነት ለሰው ልጆች ብቻ ሳይኾን ለፍጡራን ሁሉ አስፈላው እና ቀዳሚው ጉዳይ ነው። ከሰላም እና ሰላማዊነት የማያተርፍ ቢኖር እሱ ከመጥፎ ተግባራት የተጣባ ነው። በጎ ያልኾኑ ተግባራትን የሕልውና ጉዳያቸው...

ሴቶች በቂ የውክልና ተሳትፎ ሊኖራቸው ይገባል።

ደሴ: የካቲት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "በሴቶች ተሳትፎ የጸናች እና የበለጸገች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ መልዕክት የደቡብ ወሎ ዞን ሴት የመንግሥት ሠራተኞች ምክክር አካሂደዋል። የመድረኩ ተሳታፊ ሴት የመንግሥት ሠራተኞች በሀገራችን የሴቶች የፖለቲካ ተሳትፎ ማደግ እንደሚገባው አንስተዋል። የሴቶች...

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ቁሳቁስ እሸጋ እና ስርጭት መጀመሩ ተገለጸ።

አዲስ አበባ፡ የካቲት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚያስፈልጉ የመራጮች ምዝገባ ቁሳቁሶችን የማሸግ እና የማሰራጨት ተግባር እያከናወነ መኾኑን አስታውቋል። ቦርዱ የምርጫ ማስፈጸሚያ ቁሳቁስ ዝግጅትን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች በሰጠው ማብራሪያ እና...