የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ ለሀገር ያለው ፋይዳ ዘርፈ ብዙ ነው።

ደብረ ብርሃን፡ መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ ለ25 ቀናት ሲሰጥ የነበረው የመጀመሪያው የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የቆጣሪዎች ሥልጠና ተጠናቅቋል፡፡ የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት የደብረ ብርሃን ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ስጦታው መኮንን ቆጠራዉ በጥቅምት ወር...

‎የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባትን በባሕር ዳር ከተማ መስጠት ተጀምሯል።

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎ዕድሜያቸው ከ10 ዓመት በታች ለኾኑ ሕጻናት የሚሰጠው የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በሰላም አድርጊው ማርያም ቤተ ክርስቲያን አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ...

የልማት እቅድ እውን እንዲኾን ሰላምን ማጽናት ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው ።

ደብረ ብርሃን: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ "ዘላቂ ሰላም ግባችን፣ አንድነት መንገዳችን ነው" በሚል መሪ መልዕክት የሕዝብ ንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው። የከተማ አሥተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ በድሉ ውብሸት...

በዴሞክራሲ ግንባታ ሂደት የፍርድ ቤቶች ሚና በሚል ርዕስ ለአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች ዳኞች ስልጠና...

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለክልሉ ዳኞች ተጨማሪ አቅም የሚፈጥሩ ስልጠናዎች ላለፉት 10 ቀናት በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ሲሰጡ ቆይተዋል። የተሰጡ ስልጠናዎች የዳኞችን በጥራት እና በብቃት የመወሰን አቅም የሚፈጥሩ ፣ እንዲሁም ዳኞች ነገሮችን ከብዙ አቅጣጫ...

“በ2017 ከ13 ሺህ በላይ የሳይበር ጥቃቶች በሀገራችን ላይ ተሞክረዋል”

አዲስ አበባ: መስከረም 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገሪቱ የሚከሰቱ የሳይበር ጥቃቶችን እና ማጭበርበሮችን የመከላከል አቅምን ማሳደግ ላይ ትኩረት ያደረገ የሳይበር ደህንነት ወር እንደሚከበር የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አሥተዳደር አስታውቋል። የአሥተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሐሚድ የሳይበር ደህንነት ወር...