የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ እና አመራር ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ)"ሴቷ ሰላምን ትምራ" ክልላዊ የሴቶች ፎረም በባሕርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
የትምራን በጎ አድራጎት ድርጅት ጊዜያዊ ሥራ አስኪያጅ ዮዲት ታመነ ትምራን መጋቢት 2012 ዓ.ም በሲቪክ ማኅበራት ኤጀንሲ የተመዘገበች ለትርፍ ያልተቋቋመች ሀገር...
መድኃኒቶች ያለአግባብ ከተወሰዱ መርዝ ናቸው፡፡
ባሕር ዳር: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መድኃኒቶች የሰውን ልጅ ከተለያዩ በሽታዎች ይፈውሳሉ፡፡ ይሁንና መድኃኒቶች ያለአግባብ ከተወሰዱ ከጥቅማቸው ይልቅ ጉዳታቸው እንደሚያመዝን ባለሙያዎች ይገልጻሉ፡፡
ለመኾኑ የመድሃኒቶች የጎንዮሽ ጉዳት ምንድን ነው?
የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ የኾኑት አቶ ዘመኑ ሞላ...
ከ17 ሺህ በላይ ሕጻናትን በክትባቱ ተደራሽ ለማድረግ እየሠራ መኾኑን የሞጣ ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።
ደብረማርቆስ: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሦሥተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ መሰጠት መጀመሩን የሞጣ ከተማ አሥተዳደር ጤና ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
የሞጣ ከተማ አሥተዳደር ጤና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አየለ ገረመው በሦሥተኛው ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ...
ኅብረተሰቡ ለወባ ትንኝ መራቢያ ምቹ የኾኑ አካባቢዎችን በማጽዳት ርብርብ እንዲያደርግ ተጠየቀ።
ፍኖተ ሰላም: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አቶ ስንሻው ፍሬው በጃቢጠህናን ወረዳ ዘጓይ ቀበሌ ነዋሪ ሲኾኑ ሰውነታቸውን የብርድ እና ማንቀጥቀጥ ስሜት ተሰምቷቸው በፍኖተሰላም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ለሕክምና መጥተው ነው አሚኮ ያገኛቸው።
በጤና ጣቢያው ምርመራ ተደርጎላቸው በወባ...
“ለሁሉም ምቹ የኾነች ኢትዮጵያን ለማየት በቅንጅት መሥራት ይገባል”
አዲስ አበባ: መስከረም 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማኅበራት ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ብሔራዊ የአካል ጉዳተኞች ረቂቅ ፖሊሲ የመጨረሻ ውይይት እየተካሄደ ነው።
ውይይቱ ሀገሪቱ ተቀብላ ለፈረመቻቸው ዓለም አቀፍ ሕጎች...








