ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በጉባ እየተካሄደ ነው፡፡

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ የምረቃ ሥነ ሥርዓቱ በጉባ እየተካሄደ ነው፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ድርጅት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡ በምረቃ...

“ይህ ቀን ለኢትዮጵያ የትንሣኤ ቀን ነው” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጳጉሜን 4 "የማንሠራራት ቀን" በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው። በሥነ ሥርዓቱ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ኀላፊ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)፣ በምክትል...

የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ነዋሪዎች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ መመረቅን አስመልክቶ ደስታቸውን ገለጹ።

ሁመራ: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዚህ የደስታ መግለጫ ሥነ ሥርዓት የሁመራ ከተማ አሽከርካሪዎች የተሽከርካሪ ሰልፍ አድርገዋል። በሰልፉ ላይ ከተገኙት መካከል የባጃጅ አሽከርካሪው ዮሐንስ አዛናው ግድቡ የሕዝብ አንድነት ፍሬ መኾኑን ገልጿል። የሁመራ ከተማ ነዋሪው አቶ ነጋ ባንቲሁን...

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሌላኛው ሰንደቅ ዓላማችን ነው።

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በራሳችን የገንዘብ አቅም ከሕጻን እስከ አዋቂ፣ ከተማሪ እስከ መንግሥት ሠራተኛ፣ ከአርሶ አደር እስከ ተመራማሪ፣ ከጉልት ነጋዴ እስከ አስመጭ እና ላኪ የታተሩበት ነው። ከገጠር ነዋሪው እስከ...

የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ጳጉሜ 4 “የማንሰራራት ቀን”ን በመሠረተ ልማት ጉብኝት እያከበረ ነው።

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጉብኝቱ የ8 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድን ጨምሮ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ያካትታል። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን ጨምሮ የከተማ አሥተዳደሩ መሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው...