ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በክልሉ በልዩ ልዩ ኹነቶች ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል።

ባሕር ዳር: የካቲት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ144ኛ ጊዜ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ49ኛ ጊዜ በአማራ ክልል ደግሞ ለ30ኛ ጊዜ የሴቶች ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች ተከብሮ እንደሚውል የክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል፡፡ ቢሮው...

የካራማራው አብሪ ኮከብ – ብርጋዴል ጄኔራል ለገሰ ተፈራ!

ባሕር ዳር: የካቲት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር እንደ ዓይን ብሌን ናት ፍጹም ተጠንቅቀህ የምትጠብቃት። መሰዋዕት ሁነህ የምታስቀጥላት እና ለቀጣይ ትውልድ የምታስተላልፋት። ለሀገራቸው ሲሉ ብዙዎች ራሳቸውን ለማይደፈረው ሞት ሰጥተዋል። በኢትዮጵያ ምድር ሲኾን ደግሞ ከፍ ይላል።...

“ካራማራ ከትላንት እስከ ዛሬ በተሻገረው የኢትዮጵያውያን ጀግንነት ቋሚ መገለጫ ነው” ልጅ ዳንኤል ጆቴ

አዲስ አበባ: የካቲት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የካራማራ ድል 47ኛ ዓመት መታሰቢያ በዓል በኢትዮ-ኩባ የወዳጅነት አደባባይ እየተከበረ ነው። በበዓሉ ላይ የቀድሞው አርበኞች የፖሊስ እና ጦር ሠራዊት አባላት፣ የኢትዮ-ኩባ ማኅበር አባላት፣ የኩባ ዲፕሎማቲክ አባላት እና ሌሎች...

የካራማራ ተጋድሎ!

ባሕር ዳር: የካቲት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሆ ብየ እመጣለሁ ሆብየ በድል ጥንትም ያባቴ ነው ጠላትን መግደል ሆ ብዬ እመጣለሁ ልበ ሙሉ ጀግና ፍራት የሌለብን እኔስ ለኢትዮጵያ ቃልኪዳን አለብኝ ያያት የቅድመ አያት ወኔ ያልተለየኝ ዛሬም ለኢትዮጵያ ታጋይ ተጋዳይ ነኝ ጀግኖች...

ለኢንቨስትመንት የሚደረጉ ውሳኔዎች ጥራትን መሠረት ያደረጉ መኾን እንዳለባቸው ተገለጸ።

እንጅባራ: የካቲት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በእንጅባራ ከተማ የተገነቡ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች፣ ፋብሪካዎች እና ሌሎች ፕሮጀክቶች በከፍተኛ የመንግሥት መሪዎች ተጎብኝተዋል። ከእነዚህም መካከል የዱቄት ፋብሪካዎች፣ የሳሙና ማምረቻ፣ የሆቴል ግንባታዎች እና የትራፊክ ኮምፕሌክስ ይገኙበታል። በተጨማሪም የታሸገ ውኃ ማምረቻ...