በጫካ ሲንቀሰቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።
ባሕርዳር: የካቲት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በነባሩ ጭልጋ ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል።
የነባሩ ጭልጋ ወረዳ ምክትል አሥተዳዳሪ ሰለሞን እያዩ ታጣቂዎች የሰላም ጥሪውን በመቀበል ወደ ግል...
በአማራ ክልል የሴቶች ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ እየተሠራ ነው፡፡
ባሕር ዳር: የካቲት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8 "ፈጣን እና ቀጣይነት ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል" በሚል መሪ መልዕክት በመከበር ላይ ነው። ሴቶች ምንም እንኳን የኅብረተሰቡ ግማሽ እና...
የሴቶችን ተጋላጭነት በመቀነስ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ተጠየቀ፡፡
ፍኖተ ሰላም: የካቲት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሴቶችን ተሳትፎ በማሳደግ፤ በኢኮኖሚ ላይ አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ማድረግ ያስፈልጋል። ለዚህ ደግሞ በተለያዩ ዘርፎች ላይ የተሻለ እንቅስቃሴ ያላቸው ሴቶችን ወደ ፊት በማምጣት እና ዕውቅና...
የመንግሥትን አጀንዳዎችን የማስረጽ ሥራው ውጤታማ መኾኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በበጀት ዓመቱ ግማሽ ዓመት እቅድ በሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ የመንግሥት ዋና ዋና አጀንዳዎችን ከማስረጽ አንጻር ውጤታማ ሥራዎች መሠራታቸውን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል። የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የግማሽ ዓመት...
ሴቶች በማኅበር በመደራጀት የቁጠባ ባሕላቸውን እያሳደጉ መኾኑ ተገለጸ።
ሰቆጣ: የካቲት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ)114ኛው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን "ፈጣን እና ቀጣይነት ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል" በሚል መሪ መልዕክት በአበርገሌ ወረዳ ኒየረ አቁ ከተማ ተከብሯል። በዓሉ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተደረጉ...








