በይቻላል መንፈስ መሥራት ከታቻለ ውጤታማ መኾን እንደሚቻል በባሕር ዳር ከተማ የሚኖሩ ስኬታማ ሴቶች ተናገሩ።
ባሕር ዳር: መጋቢት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በተለያዩ ኹነቶች መከበሩን ቀጥሏል። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ሴቶች፣ ህጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ በዓሉን አስቦ ከመዋል በዘለለ ሴቶችን በማደራጀት ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠራ...
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በጎንደር ከተማ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ...
ጎንደር: መጋቢት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በጎንደር ከተማ ለሚገኙ ሁለት ትምህርት ቤቶች ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።
የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሰሜን ምሥራቅ እና ምዕራብ ኤክስተርናል አፊርስ ጥላሁን ብርሃኑ ድጋፉን አስረክበዋል።...
“መትጋት፥መሥራት፥ ማየት ከቻልን፣ ኢትዮጵያ ከመረዳት አልፋ ሌሎችን መርዳት ትችላለች” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: መጋቢት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በምሥራቅ ሐረርጌ ቆላማ አካባቢዎች እየለማ የሚገኝ የበጋ ስንዴ ልማትን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ በምሥራቅ ሐረርጌ ቆላማ...
አርብ ገብያ – ሰከላ – ቲሊሊ አስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን አስፋልት ወደ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በመሠራት ላይ የሚገኘው 62 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የአርብ ገበያ - ሰከላ - ቲሊሊ ክፍል ሁለት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አስፋልት የማንጠፍ ሥራ ተጀምሯል። የመንገድ ግንባታው...
በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ለሚገኙ ሴት መሪዎች የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና እየተሰጠ ነው።
እንጅባራ፡ መጋቢት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ለሚገኙ ሴት መሪዎች የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና እየተሰጠ ነው።
ሥልጠናውን የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ከብሔረሰብ አሥተዳደሩ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት...








