18ኛው የሠንደቅ ዓላማ ቀን በደብረ ታቦር ከተማ ተከብሯል።
ደብረ ታቦር: ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዓሉ ''ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችን እና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ'' በሚል መሪ መልዕክት ነው የተከበረው።
በበዓሉ የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ ኀይለኢየሱስ ሰሎሞን፣ የደብረ...
የሴቶችን ጥቃት ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል።
ደባርቅ: ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጸጥታ ችግር የሴቶች ጥቃት እንዲባባስ እያደረገ መኾኑን የሰሜን ጎንደር ዞን ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ አስተውቋል።
የሰሜን ጎንደር ዞን ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ኀላፊ ባንችዓምላክ መልካሙ የጸጥታ ችግር...
የተሠሩ የልማት ሥራዎች የከተማዋን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት የሚያሳድጉ ናቸው።
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቢሾፍቱ ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ የተሠሩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ባለፉት ሁለት ዓመታት የሰላም ችግር ቢያጋጥምም ሰላሙን...
“በሠንደቅ ዓላማ ፊት የገባነውን ቃል ጠብቀን ሀገራችንን ለቀጣይ ትውልድ እናስረክባለን” ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ
ጎንደር፡ ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የሠንደቅ ዓላማ ቀንን "ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችን እና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ" በሚል መሪ መልዕክት በልዩ ልዩ ወታደራዊ ትዕይንት...
ሠንደቅ ዓላማችን የአንድነታችን አርማ፣ የአብሮነታችን ቃል ኪዳን፣ የሀገራችን መገለጫ ምልክት ነው።
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሠንደቅ ዓላማ ቀን "ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችን እና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ" በሚል መሪ መልዕክት በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ነው፡፡
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ሠራተኞች እና...








