“ሕግን መነሻና መዳረሻ አድርገን ማንነታችንን ለማጽናት እየሠራን ነው” አቶ አሸተ ደምለው
ሁመራ: መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ባለፉት የነጻነት ዓመታት ከወሰን እና ማንነት ጉዳይ አንጻር በተከናወኑ ተግባራት ላይ በሁመራ ከተማ የግምገማ እና የውይይት መድረክ ተካሂዷል። የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ...
የኢ-ኮሜርስ የንግድ ሥርዓት ለሀገሪቱ የተሻለ ዕድል ይዞ መምጣቱ ተገለጸ።
አዲስ አበባ: መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢ-ኮሜርስ የንግድ ሥርዓት ለሀገሪቱ የተሻለ ዕድል ይዞ እንደመጣ አስታውቋል። ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በኤሌክትሮኒክስ ንግድ ላይ ለተሰማሩ የተለያዩ ተቋማት ሥልጠና ሰጥቷል።
የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያዘጋጀው...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የትግራይ ክልል አስመልክተው ያስተላለፉት መልዕክት:-
ባሕር ዳር: መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ባለፈው አንድ ወር ገደማ የኢትዮጵያን ሕገ መንግሥት፣ የፕሪቶርያን ስምምነት እና የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡን ምክር በማከል ሰፊ ውይይቶች ሲካሄዱ ቆይተዋል ብለዋል።
...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ።
ባህር ዳር: መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት " ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ...
“ቀጣይ ወራት ሥራዎችን በጥራት እና በፍጥነት የምናከናውንባቸው ጊዜያት ናቸው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች በቀጣይ ወራት የሰላም፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ሥራዎች ዙሪያ እየተወያዩ ነው። በውይይቱ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣...








