የአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል ሲያካሂደው የሰነበተው የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
በማጠቃለያ ዝግጅቱ የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች፣ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች...
“ዛሬ በተለያዩ ዘርፎች የተከናወኑ 2017 የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም መገምገም ጀምረናል። በግምገማችን የሚቀጥሉትን ሶስት...
እስካሁን ያሳካነው የሥራ ውጤት ሰፊ ቢሆንም ስኬታችን ሳያዘናጋን ለበለጠ ከፍታ የሚያነሳሳን ሊሆን ይገባል።" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
የሕዝብ አጀንዳዎችን ነቅሰው ማውጣታቸውን የምክክሩ ተሳታፊ ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ተናገሩ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል የአጀንዳ ማሠባሠብ ሥራውን እያከናወነ ይገኛል። አምስት ባለድርሻ አካላትን ያካተተው ክልላዊ የአጀንዳ ማሠባሠብ የምክክር መድረክ ሚያዝያ 04/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል።
በምክክሩ ላይ የመንግሥት ተቋማት ተወካዮች፣...
በሕገወጥ መንገድ ወደሌላ አካባቢ ሊዘዋወር የነበረ ተሽከርካሪ በቁጥጥር ስር ዋለ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በዳንግላ ከተማ በሕገወጥ መንገድ ከላይ ከሰል በመጫን በስር የተፈታ የመንግሥት ተሽከርካሪ ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ በቁጥጥር ስር መዋሉን የከተማ አሥተዳደሩ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
የዳንግላ...
የፈለገ ሕይዎት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለዐይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መኾኑን አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዐይን ሞራ ግርዶሽ ሕክምና አገልግሎት በመስጠት በኩል በትኩረት እየተሠራ መኾኑን የፈለገ ሕይዎት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አስታውቋል። የሆስፒታሉ የዐይን ሕክምና ክፍል አሥተባባሪ ድረስ ዓለማየሁ በባሕር ዳር እና አካባቢው ለሚገኙ...








