የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዝቅተኛ ገቢ ለሚኖሩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ አደረገ።

ደብረ ማርቆስ: ሚያዝያ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደብረ ማርቆስ ዲስትሪክት በከተማዋ በዝቅተኛ ገቢ ለሚኖሩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የትንሣኤን በዓል ምክንያት በማድረግ ድጋፍ አድርጓል። የዲስትሪክቱ ኀላፊ አፈወርቅ ሰንደቁ ባንኩ ማኅበራዊ ኀላፊነቱን ለመወጣት በዝቅተኛ ገቢ ለሚኖሩ...

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወልድያ ዲስትሪክት ለአቅመ ደካማ ወገኖች ለበዓል ድጋፍ አደረገ።

ወልድያ:ሚያዝያ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወልድያ ዲስትሪክት ለ100 አቅመ ደካማ ወገኖች ነው የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ድጋፍ ያደረገው። የወልድያ ዲስትሪክት ዳይሬክተር ሰኢድ አሊ ባንኩ ከፋይናንስ አገልግሎቱ ባሻገር ማኅበራዊ ግዴታውን የመወጣት ኀላፊነት ስላለበት 300...

በእገታ ወንጀል የተጠረጠሩ አራት ግለሰቦችን መያዙን የጎንደር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።

ጎንደር: ሚያዝያ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በእገታ ወንጀል የተጠረጠሩ አራት ግለሰቦችን መያዙን የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ አስታውቋል። የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ኀላፊ አለልኝ ዓለም የእገታ ወንጀልን ለመከላከል ትኩረት...

ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን በመስቀል ተሰቀለ?

ባሕር ዳር:ሚያዝያ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) መስቀል ከአዲስ ኪዳን በፊት የወንጀለኛ መቅጫ ተደርጎ ይወሰዳል። ሰውን በመስቀል ላይ መቅጣት የተጀመረው ደግሞ በፋርስ ወይንም በአኹኗ ኢራን ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በባሕር ዳር ሀገረ ስብከት...

“ሚሻ ሚሾ” የስቅለቱ ማስታዎሻ ጥበብ!

ባሕር ዳር:ሚያዝያ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) " … ሚሻ ሚሾ! ሚሻ ሚሾ! እሜቴ ስለ ስቅለቱ ፣ ዛቅ አድርገው ከዱቄቱ…፤ ሆ ሚሻ ሚሾ! ሚሻ ሚሾ!... አንድ አውራ ዶሮ፣ እግሩን ተሰብሮ፣ እዘኑለት፣ ስላውዳመት፣ እሜቴ ይነሱ ፣ ይወሳወሱ፣ ካደረው ዱቄት ትንሽ ይፈሱ" ከሚሻ ሚሾ ግጥም የወሰድነው...