“አድዋ እና ዓባይ”
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አድዋ እና ዓባይ ኢትዮጵያዊያን አብረው፣ ድር እና ማግ ኾነው የሠሯቸው ህያው ሐውልቶች ናቸው።
ዓባይ እና ዓድዋ በርካታ የሚያመሳስሏቸው ጉዳዮችም ያሏቸው የማይፋቁ አሻራዎች ሊባሉ ይችላሉ።
አድዋ የቅኝ ግዛት ቅዠትን ያመከንበት ሲኾን...
የትብብራችንን ፍሬ በዓባይ አየን።
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያውያን የገንዘብ፣ የላብ፣ የእንባ፣ የደም እና የሕይወት መስዕዋትነት ፍሬ ዛሬ እውን ኾኗል። ይሄ ሁሉ በአንድ ላይ እና ያለስስት የተከፈለበት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ውጣ ውረዶችን አልፎ ለሪቫን መቁረጥ...
ሕዳሴ በይቻላል የሥራ መንፈስ የደፈርነው ፕሮጀክት ነው።
ገንዳ ውኃ: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን መመረቅ አስመልክቶ የገንዳ ውኃ ከተማ ነዋሪዎች እና መንግሥት ሠራተኞች ሃሳባቸውን ለአሚኮ ሰጥተዋል።
የገንዳ ውኃ ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ጋሻው አራጋው...
“ዓባይ እና ዲፕሎማቶች ሲታወሱ”
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዲፕሎማሲ በውጭ መንግሥታት ወይም ድርጅቶች መካከል ያለውን ልዩነት በውይይት፣ በድርድር እና ሌሎች ሰላማዊ መንገዶችን በመጠቀም ተጽዕኖ ማሳረፍ የሚያስችል ጥበብ የተሞላበት የግንኙነት አግባብ ነው፡፡
አንድ መንግሥት ከሌላው ዓለም ጋር ለሚኖረው...
የብሔራዊ ቃል ኪዳን የኾነው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ለኢትዮጵያውያን ወንዝ ብቻ አይደለም። ዓባይ ለኢትዮጵያውያን ዜማ፣ እንጉርጉሮ፣ እሴት ኾኖ ዘመናትን ዘልቋል። እረኛው በዋሽንቱ፣ አዝማሪው በመሰንቆው፣ ሽማግሌዎች በምርቃታቸው፣ ዘፋኞች በድምጻቸው፣ ገጣሚዎች በስንኛቸው ዓባይን ሲያወድሱት፣ ሲያነሱት፣ ሲያሞግሱት ኖረዋል።
ዓባይ...