የትምህርት ተቋማትን መጠበቅ ይገባል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የትምህርት ዓላማ የሰው ልጅ ማንበብ፣ መጻፍ እና ስሌትን መማር እንዲችል ከማድረግ ባለፈ የተሻለ ማኅበረሰብ ብሎም ሀገር ለመገንባት የሚያስችል ነው። ይህ እንዲኾን ደግሞ በትምህርት ተደራሽነት እና ጥራት ማረጋገጥ...

49ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች

ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬ ባካሄደው 49ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ማቋቋሚያ ደንብ ላይ ነው፡፡...

የደረሱ ሰብሎች በዝናብ እንዳይበላሹ በወቅቱ መሰብሰብ እንደሚገባ የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ አሳሰበ።

ገንዳ ውኃ: ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን በ2017/18 የምርት ዘመን ከ529 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር ለመሸፈን ታቅዶ ከ525 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት መሸፈኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታውቋል። በዘር ከተሸፈነው ውስጥ ከ220 ሺህ...

ሎተሪ ከሕግ አንጻር

ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሎተሪ እየተዝናኑ ዕድልን መሞከሪያ የሥራ እና የጨዋታ ዓይነት ነው። ሎተሪ የሚለው ቃል የእንግሊዝኛ ቃል ነው። የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናት እና ምርምር ኢንስቲትዩት ባሳተመው የአማርኛ መዝገበ ቃላት “ተከታታይ ቁጥሮች...

የደሴ ከተማ ሕዝብ ሠንደቅ ዓላማውን በማክበር ምሳሌ የሚኾን ሕዝብ ነው።

ደሴ፡ ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሠንደቅ ዓላማ ሥርዓት ዘወትር ጠዋት እና ማታ በሚከበርበት ደሴ ከተማ ዓደባባይ ተከብሯል። የሠንደቅ ዓላማ ቀንን ማክበር በክብር ስለ ሰንደቁ የወደቁትን ለማሰብ እና ለትውልድም አብሮነትን ማሳያ እንደሚኾን በበዓሉ ላይ የታደሙ...