ዓለም አቀፍ የእንስሳት ርባታ የንግድ ትርኢት እና ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው።

አዲስ አበባ: ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ አበባ የሚካሄደውን የንግድ ትርኢት እና ጉባኤ አስመልክቶ መግለጫ ተሰጥቷል። ከጥቅምት 20 እስከ 22 2018 ዓ.ም በሚካሄደው የንግድ ትርኢት 14ኛው የኢትዮ ፖልተሪ ኤክስፖ(ኢትዮፔክስ)፣ 10ኛው የአፍሪካ እንስሳት አውደ ርእይ...

በልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚ የኾኑ ዜጎች ከራሳቸው አልፈው ለሌሎች የሚተርፍ ሥራ እየሠሩ ነው።

ደሴ፡ ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ከ13 ሄክታር መሬት በላይ የሚኾን መሬትን በስንዴ፣ በጤፍ እና በማሽላ ያለሙ የሴፍትኔት ልማት ተጠቃሚዎች የራሳቸውን ኑሮ ከማሻሻል ባለፈ በአካባቢው ላይ ለውጥ እያመጡ እንደኾነ ገልጸዋል። በሥራው ላይ...

የፎገራ ዳልጋ ከብቶችን ዝርያ ለማሳደግ ምን እየተሠራ ነው ?

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በስጋ እና ወተት ምርት ላይ መሻሻሎችን ለማምጣት የዝርያ ማሻሻል ሥራዎች ወሳኝ እንደኾኑ በእንሰሳት ሃብት ልማት ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች ይናገራሉ። የዝርያ ማሻሻያ ከአደኛው ዝርያ ላይ ያለውን የተሻለ ነገር ወደ ሌላኛው...

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የእንሰሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ አጠናቅቆ ሥራ አስጀመረ።

ደብረብርሃን፡ ጥቅምት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የመገዘዝ የንግድ እና የማማከር ሥራዎች ኢንተርፕራይዝ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካን አጠናቅቆ አስመርቋል። የኢንተርፕራይዙ ዋና ሥራ አሥኪያጅ ይርዳው ዓለሙ ማቀነባበሪያውን ለመገንባት 44 ሚሊዮን ብር ወጭ እንደተደረገበት ተናግረዋል።...

ኢትዮጵያ ኾን ተብሎ በር ተዘግቶባታል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለሺህ ዓመታት የቀይ ባሕር ገናና ባለቤት እንደነበረች የሚወሳላት ኢትዮጵያ የነበራትን የባሕር በር በታሪክ አጋጣሚ አጥታለች። ይህን ተከትሎም ኢትዮጵያ በዘላቂነት የራሴ የምትለው የባሕር በር አጥታ ወደ ጎረቤቶቿ እንድታማትር ስትገደድ ይስተዋላል።...