ስለ ኩፍኝ ለማኅበረሰቡ ግንዛቤ በመፍጠር ሁሉም ሕጻናት እንዲከተቡ በርብርብ እየተሠራ ነው።
ፍኖተ ሰላም: ግንቦት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኩፍኝ በከፍተኛ መጠን የሚተላለፍ እና ትኩሳት፣ ሽፍታ፣ ሳል፣ የዓይን መቅላት እና እንባን የሚያስከትል ከባድ በሽታ ነው። ያልተከተቡ ሰዎች፣ ነፍሰጡር ሴቶች፣ ከስድስት ወር በታች የኾኑ ጨቅላ ሕጻናት እና አነስተኛ...
በአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጂኖሚክስ እና ባዮኢንፎርማቲክ ማዕከል ተከፈተ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ማዕከሉ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሲኾን የማንኛውንም በሽታ አምጪ ተህዋስ ምንነት መለየት የሚያስችል ነው።
በመኾኑም አዲስ በሽታ ሲከሰት ተህዋሱን ለይቶ አስፈላጊውን የመከላከል እና የማከም እርምጃ ለመውሰድ ያስችላል።
በማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓቱ የኢትዮጵያ...
“ሁሉን የሚያግባባ ነገር ፈልጉና ችግሮችን በሰላማዊ ውይይት ፍቱ፣ በዚህ አማራጭ እናት ሀገር እፎይታ...
አዲስ አበባ: ግንቦት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ...
ከ3 ነጥብ 7 ሚሊዮን በላይ ለሚኾኑ ሕጻናት የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት እንደሚሰጥ ጤና ቢሮ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከግንቦት 6 እሰከ 15/2017 ዓ.ም ድረስ ዕድሜያቸው ከዘጠኝ ወር እስከ አምስት ዓመት ለሚኾኑ ከ3 ነጥብ 7 ሚሊዮን በላይ ለሚኾኑ ሕጻናት የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት በዘመቻ እንደሚሰጥ የአማራ ክልል...
የቀደመ ባሕልን በመጠቀም ችግሮችን መፍታት ይገባል።
ደብረታቦር: ግንቦት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የቀደመ ባሕልን በመጠቀም ችግሮችን መፍታት እንደሚገባ በደቡብ ጎንደር ዞን ከተለያዩ ወረዳዎች የተወጣጡ የሃይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች ተናግረዋል። በደቡብ ጎንደር ዞን "የጥፋት እጆች እና መዘዞቹ" በሚል መሪ መልዕክት ከሃይማኖት...








