በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና ያተረፉ ኩባንያዎች የሚሳተፉበት የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ከዛሬ ጀምሮ ይካሄዳል።

አዲስ አበባ: ግንቦት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ከዛሬ ጀምሮ ለሦስት ቀናት በአዲስ አበባ በአዲስ ዓለም ኦፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እንደሚካሄድ ተገልጿል። ከ10ሺህ በላይ ተሳታፊዎች የሚታደሙበት እና በምሥራቅ አፍሪካ በአይነቱ ትልቅ የኾነ ዓለምአቀፍ...

የኩፍኝ በሽታ!

ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ኩፍኝ በቫይረስ የሚመጣ በሽታ ነው። በሽታው ለከባድ ሕመም፣ ለአካል ጉዳት ብሎም ለሞት የሚዳርግ ነው። ኩፍኝ ማንኛውንም ሰው የሚያጠቃ ሲኾን በዋነኛነት በጨቅላ ሕጻናት ላይ እንደሚበረታ የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያሳያል።...

በወቅታዊ የጤና አገልግሎት ዙሪያ ከጤና ሚኒስቴር የተሰጠ መግለጫ፦

ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጤና ሚኒስቴር ለማኅበረሰባችን ጥራቱን የጠበቀ እና ፍትሐዊ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የጤና ፖሊሲ እና ስትራቴጂ በመቅረጽ የኅብረተሰቡን ባለቤትነት ባረጋገጠ መልኩ ሥራዎችን በትኩረት እያከናወነ መኾኑ የዓደባባይ ሃቅ ነው። ምክንያቱም መቼም...

በዲጂታል ዘመን የሚዲያ ሰዎች ለእውነት በመቆም ሀገርን የማሻገር ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር "በኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ ውስጥ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ሚና እና የቀጣይ አቅጣጫ" በሚል መሪ መልዕክት ከማኀበራዊ ሚዲያ አንቂዎች እና ከኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ጋር በባሕር ዳር ከተማ...

በአማራ ክልል የኩፍኝ በሽታ ክትባት በዘመቻ እየተሰጠ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ከ3 ሚሊዮን በላይ ሕጻናት የኩፍኝ በሽታ ክትባት እየተሰጠ እንደሚገኝ ጤና ቢሮ ገልጿል። ክትባቱ ከግንቦት 06/2017 ዓ.ም ጀምሮ እየተሰጠ ነው። እስከ ግንቦት 15 /2017 ዓ.ም ድረስ በዘመቻ...