“ዲጂታል ማንነት ተስፋ ሰጪ ከሆነው ፈጠራ ወደ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን መሠረታዊ ምሦሶ ተሻሽሏል” ጠቅላይ...

ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በቅርብ ዓመታት ውስጥ፣ ዲጂታል ማንነት ተስፋ ሰጪ ከሆነው ፈጠራ ወደ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን መሠረታዊ ምሦሶ ተሻሽሏል ነው...

“በሀገራችን ካሉ የፖለቲካ እና የምጣኔ ሃብት ስብራቶች ውስጥ አንዱ ብልሹ አሠራር ነው” አፈ ጉባኤ...

ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሥነ ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ከጸረ ሙስና ጥምረት አባላት ጋር የሥራ አፈጻጸሙን እየገመገመ ነው። በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሐብታሙ ሞገስ የሥነ ምግባር ግንባታ እና...

የንግዱ ማኅበረሰብ ምርትን በፍትሐዊነት በማቅረብ ማኅበራዊ ኀላፊነትን እንዲወጣ ተጠየቀ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በወቅታዊ የሰላም እና ጸጥታ ዙሪያ ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር እየተወያየ ነው። በውይይቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኀላፊ ብርሃን...

ሕጻናት መብታቸው እስከ ምን ድረስ ነው?

ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 36 መሠረት ሕጻናት ሕገ መንግሥታዊ መብቶች እንዳሏቸው እና ሕጋዊ ከለላ እንደተሰጣቸው በግልጽ ተቀምጧል። ሕጻናት እንደ ማንኛውም ተፈጥሯዊ ሰው መብት ያላቸው ሲኾን በሥነ አዕምሯዊ፣ ሥነ...

የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ መያዣ መንገዶች ፦

👉 ፋይዳ ዲጂታል ኮፒ ፡- የፋይዳ መታወቂያዎን በዲጂታል ኮፒ በቴሌብር ሱፐር አፕ በሚገኘው በብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ሚኒ አፕ ላይ የፋይዳ ልዩ ቁጥርዎን (FIN) በማስገባት ማግኘት ይችላሉ፡፡ 👉 ኢ-ፋይዳ ፡- በቴሌብር ሱፐር አፕ ውስጥ...