በአጭር ጊዜ የተማሪዎችን ምዝገባ ለማጠናቀቅ እየሠራ መኾኑን የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ገለጸ።

ሰቆጣ: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሁሉም ወረዳዎች እና ከተማ መሥተዳድሮች የ2018 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ ተጀምሯል። ከትምህርት መምሪያው የተውጣጡ መሪዎችም በሰቆጣ ዙርያ ወረዳ ሐሙሲት ከተማ ተገኝተው የተማሪዎች ምዝገባ ተመልክተዋል። ተማሪ እሸቱ ጌታየ...

“ለግጭት ያበቃን አለመወያየት ነው” ጀማል መሐመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የ30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው። በአውደ ጥናቱ ላይ "የቀውስ ወቅት እና የሚዲያ ሚና" በሚል ርእሰ ጥናት ያቀረቡት በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ...

“በሁሉም መስክ የተሻለች አፍሪካን ለመገንባት ለትምህርት ጥራት ቅድሚያ ልንሰጥ ይገባል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ 41ኛውን የአፍሪካ የትምህርት ምዘና ዓመታዊ ጉባኤን ከፍተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ትምህርት የአፍሪካን የለውጥና የመነሳት ጉዞ እንዲመራ ለአንድ ዓላማ በጋራ...

በየዘርፉ ለአሚኮ እየተሰጡ ያሉ ዕውቅናዎች የኮርፖሬሽኑ የላቀ አፈፃፀም ብቃት ማሳያዎች ናቸው።

ደባርቅ: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አሚኮ ላለፉት ሦሥት አሥርት ዓመታት ሀገራዊ አንድነት እና ብሔራዊ መግባባት እንዲጎለብት ኀላፊነቱን የተወጣ ተቋም ነው ሲሉ የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። አሚኮ በኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኀን ዕድገት ታሪክ ውስጥ ስማቸው ከሚጠቀሱ የሀገሪቱ...

የሀገሪቱ የመንገድ መሠረተ ልማት 180 ሺህ ኪሎ ሜትር ደርሷል።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር አቀፍ የመንገድ ዘርፍ ሁለተኛ ጉባኤ "ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ" የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ድኤታ...