ፋይዳ የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመሥጠት እና ፍትሐዊ አሠራርን ለመዘርጋት እንደሚያግዝ የአማራ ክልል ውኃ እና ኢነርጅ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ውኃ እና ኢነርጅ ቢሮ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር ለሠራተኞች የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ መርሐ ግብር አካሂዷል።
የአማራ ክልል ውኃ እና ኢነርጅ ቢሮ ምክትል ኀላፊ...
ሰላምን በዘላቂነት ለመገንባት የዩንቨርሲቲ ማኅበረሰብ አባላት ሚና ከፍተኛ መኾኑ ተገለጸ።
ደብረ ብርሃን: ግንቦት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል እና የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የሥራ ኀላፊዎች ከደብረ ብርሃን ዩንቨርሲቲ ማኅበረሰብ አባላት ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ውይይት አድርገዋል፡፡
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ...
የገቢ ግብርን በትክክል እና በወቅቱ በመክፈል ሀገራዊ ኀላፊነትን መወጣት ይገባል።
ደብረብርሃን: ግንቦት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን ንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ ከዞኑ ከተውጣጡ የንግዱ ማኅበረሰብ አባላት ጋር በደብረ ብርሃን ከተማ ውይይት እያደረገ ነው። የሰሜን ሸዋ ዞን ንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ ኀላፊ...
ኢትዮጵያ ከዚህ በፊት እንደነበረው የቀይ ባሕር እና የባሕረሰላጤው አካባቢ ተመልካች አትኾንም።
አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሦስተኛው የቀይ ባሕር እና የባሕረሰላጤው አካባቢ ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሔደ ነው። ውይይቱ "የባሕረሰላጤው እና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት ትብብርን ማሰስ" የሚል መሪ መልዕክት አለው። ኢትዮጵያ የባሕር በር የሌላት ሀገር...
“ከሰላም ውጭ ሌሎች አማራጮች አያዋጡም” እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የጸጥታ ችግር ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል ላይ ነው። ከሕዝብ ጋር የሚደረጉ ውይይቶችም በርክተዋል። ውይይቶችም ፍሬ እያፈሩ ነው። በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች የሰላም አማራጮችን የሚመርጡትም እየበዙ ነው። ይህ...








