የጣና ሐይቅና ሌሎች የውኃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ የውኃ አካላትን የመጠበቅ ተግባሩን እንዲወጣ ተጠየቀ።
ደሴ: ግንቦት 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጣና ሐይቅና ሌሎች የውኃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ የአማራ ክልል ደንና አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ተጠሪ ተቋም ነው። ኤጀንሲው የውኃ አካላትን ከጉዳት የመጠበቅ፣ ብዝኀ ሕይወትን ጠብቆ እንዲለሙ የማድረግ፣ የውኃ አካላትን...
“ከጦርነት አዙሪት መውጣት ያልቻልነው መሠረታዊ ችግሮቻችን ላይ ተመካክረን መፍትሄ ማምጣት ባለመቻላችን ነው” ዋና ኮሚሽነር...
አዲስ አበባ: ግንቦት 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የፌዴራል ተቋማት እና ማኅበራት የአጀንዳ ማሠባሠብ የምክክር መድረክን እያካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የነፃነት ተምሳሌት፣ ለዓለም የሥልጣኔ...
ሥጋ ደዌ በሽታ በባክቴሪያ እንጅ በዘርም አይተላለፍም፤ እርግማንም አይደለም።
ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ የሺመቤት ካሴ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ነዋሪ ናቸው። እኒህ ወይዘሮ በሥጋ ደዌ የተጠቁት በ1967 ዓ.ም እንደ ነበር ለአሚኮ ተናግረዋል። በሽታው በተከሰተባቸው ወቅት የተሰማቸውን ስሜት እንዲህ ያስታውሳሉ። አካላቸው ላይ...
የከተማዋን ሰላም ዘላቂ እና አስተማማኝ ለማድረግ እየተሠራ መኾኑን የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ከቀበሌ ጀምሮ ከሚገኙ መሪዎች ጋር የተልዕኮ አፈጻጻም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ የአማራ...
ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ እየሠራ መኾኑን የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር አስታወቀ።
ከሚሴ: ግንቦት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የ2017/18 የመኸር ሰብል ልማት የዘር ጅማሮ በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሁሉም አካባቢዎች እየተካሄደ ነው። በደዋ ጨፋ ወረዳ የጎበያ ቀበሌ አርሶ አደሮች በዝናብ እጥረት ምክንያት ዘግይተው ዘር መጀመራቸውን ገልጸው...








