ብሔራዊ የጥራት መንደር ንግድ እና ኢንቨስትመንትን በማሻሻል እያገዘ ነው።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ)
የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በጥራት መንደር የተዘጋጀውን "የኢትዮጵያን ይግዙ" ሀገራዊ የንግድ ሳምንት ኤክስፖ ከፍተዋል።
ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት በሚቆየው ኤክስፖ የተዘጋጀውን ኤግዚቪሽን እና ባዛር ተዘዋውረውም ጎብኝተዋል።
በ2017 በጀት ዓመት የላቀ...
“ትምህርት ለአንድ ሀገር ደም እና ስጋ ነው” ጋሽ አያልነህ ሙላቱ
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለትምህርት ቅድሚያ የሰጡ ሀገራት በሥልጣኔ ላይ ሥልጣኔን አቀጣጥለዋል። የከበረ ታሪክ ሠርተዋል። ኢትዮጵያውያን ለትምህርት ታላቅ ትርጉም ይሰጣሉ በሀገር በቀል ዕውቀት ሲራቀቁ ኖረዋል። ምስጢር አሜስጥረዋል። በዕውቀት የነገውን ተንብየዋል። ይህን በማድረጋቸውም...
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልዕክት፦
አጠቃላዩ የኮሪደር ልማት አሠራር ለመጪው ጊዜ ታላቅ ተስፋ የሚሰጠን ነው። በመጀመሪያው ምዕራፍ በአራት ኮሪደሮች ጀምረን በሁለተኛው ምዕራፍ በስምንት ኮሪደሮች ቀጥለናል። የተጠናቀቀውን እና 12.74 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን ከአዲስ ኮንቬንሽን መዐከል-ጎሮ-ቪአይፒ ኤርፖርት ኮሪደር ዛሬ ተመልክተናል።...
መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ሕዝብን ለመካስ ቁርጠኛ መኾናቸውን የቀድሞ ታጣቂዎች ተናገሩ።
ጎንደር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች በጎንደር ከተማ የተሐድሶ ሥልጠና ጀምረዋል።
በማስጀመሪያ በመርሐ ግብሩ ላይ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ...
የብር ሸለቆ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሠለጠናቸውን መሠረታዊ ወታደሮች አስመረቀ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብር ሸለቆ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሠለጠናቸውን መሠረታዊ ወታደሮች አስመርቋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሥልጠና ዋና መምሪያ ኀላፊ ሌተናል ጀኔራል ይመር መኮንንን ጨምሮ ሌሎችም ጄኔራል መኮንኖች ተገኝተዋል።...








