ኀብረት ሥራ ማኀበራት ገበያን በማረጋጋት ረገድ ሚናቸው ከፍተኛ ነው።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኀብረት ሥራ ኮሚሽን የ2017 ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2018 ዓመት ዕቅድ ትውውቅ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ይገኛል። ኀብረት ሥራ ማኀበራት ገበያን በማረጋጋት፣ የአርሶ አደሮችን ምርት...

የኢትዮጵያ ከተሞች የትብብር መድረክ በባሕር ዳር አውደ ጥናት እያካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ 113 ከተሞችን በአባልነት የያዘው የኢትዮጵያ ከተሞች የትብብር መድረክ በባሕር ዳር አውደ ጥናት እያካሄደ ነው። በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አሥተባባሪ እና የከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ...

በጸጥታ ምክኒያት አቋርጠው የነበሩ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እየተመለሱ ነው።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር አሥተዳደር ዞን የሚገኙ የተለያዩ የኀብረተሰብ ክፍሎች ልጆቻቸውን እያስመዘገቡ ነው። ተማሪዎችም ትምህርት አቋርጠው በመክረማቸው ተቆጭተው አሁን ላይ ትምህርት ቤቶች ተከፍተው ምዝገባ እየተካሄደ በመኾኑ ተደስተዋል። አምላኩ ወርቁ በምዕራብ...

“የኢፌዴሪ የጸጥታ ተቋማት ዋነኛው ተልዕኮ ሰላምን በመላ ሀገሪቱ ማጽናት ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት ሰላምን ማጽናት የጸጥታ ተቋማት ዋነኛ ተልዕኳቸው ነው ብለዋል። የኢፌዴሪ የጸጥታ ተቋማት ዋነኛው ተልዕኮ ሰላምን በመላ ሀገሪቱ ማጽናት ነው፡፡ ይሄን በተመለከተ ከጸጥታ ተቋማት...

የስኳር በሽታ እና አሳሳቢነቱ!

ባሕር ዳር: ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ተላላፊ ያልኾኑ በሽታዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ ሰዎችን በከፍተኛ ኹኔታ ለሞት እየዳረጉ እንደኾነ የዘርፉ ባለሙያወች ይገልጻሉ። የልብ ሕመም፣ የደም ግፊት፣ የኩላሊት ሕመም፣ ስትሮክ፣ ካንሰር እና የስኳር ሕመም በዋናነት ተጠቃሽ ናቸው። በዛሬው...