ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እንዲከናወን የወጣቶች ሚና የጎላ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰላማዊ፣ ፍትሐዊ፣ ነጻ እና ተዓማኒ ምርጫ እንዲከናወን የወጣቶችን ሚና የተመለከተ ሥልጠና በአማራ ክልል በወጣቶች ክንፍ አሥተባባሪነት ሲሰጥ ቆይቷል። የማጠቃለያ መርሐ ግብርም ተከናውኗል።
በሥልጠናው የወጣቶች ፌዴሬሽን፣ የወጣቶች ማኅበር፣...
“የባሕር በር የማግኘት መብታችን የዓድዋ ሰማዕታት ካወረሱን የሉዓላዊነት አደራ የማይነጠል ነው” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 130ኛው የዓድዋ ድል በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው።
በክብረ በዓሉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የዓድዋ ድል ለአፍሪካ እና ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነጻነት ጎህ የፈነጠቀ፣ የሰብዓዊ ክብር እና ሞገስ...
“ሀገርን ከጥቃት መከላከል የኩራት ሁሉ ምንጭ ነው” ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
ባሕር ዳር፡ የካቲት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 130ኛው የዓድዋ ድል በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው። በክብረ በዓሉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያ አልፎ መላውን ጥቁር ያኮራ፣...
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 53ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ የሚከተሉትን ውሳኔዎች አሳልፏል፡፡
1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው መደመር የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዩኒቨርሲቲ ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ላይ...
ትውልዱ የዓድዋን ድል ለመድገም አንድነትን ማጠናከር አለበት።
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓድዋ ኢትዮጵያውያን በመተባበር ሉዓላዊነታቸውን እና ነጻነታቸውን ያስከበሩበት ነው።
ለዓለም ጥቁር ሕዝቦችም ድል ነው። በአፍሪካ ለነጻነት ለሚታገሉ እና በዓለም ላይም በዘረኝነት ተጽዕኖ ሥር ለነበሩ ሕዝቦች የመነሳሳት እና የኩራት ምንጭ ነው።
በባሕር...








