አንድነት የችግሮች መፍቻ እና የዘመናዊ ሀገር ግንባታ መሠረት ነው።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሩሲያውያን እንደ እ.ኤ.አ 1612 ከፖላንድ ቀኝ ግዛት ነጻ የወጡበትን የነጻነት ቀን እያከበሩ ይገኛሉ
ቀኑም ሩሲያውያን በመደብ በብሔር እና ሌሎች ሁነቶች የማይለያዩበት፣ እኩል ዜጋ የኾኑበት ዕለት ተደርጎ የሚከበር...
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ጠቅላላ ሃብቱን 54 ቢሊዮን ብር አደረሰ።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ 21ኛ መደበኛ እና 7ኛ አስቸኳይ የባለአክሲዮኖች ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዷል።
የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ዓለም አስፋው
አንበሳ ባንክ በሀገር ዓቀፍ ደረጃ ከ340 በላይ ቅርንጫፎች፣ 2 ነጥብ...
የተፋሰስ ልማት ሥራው ምርታማነት በመጨመር ተጨባጭ ለውጦችን አምጥቷል።
እንጅባራ: ጥቅምት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በ2018 የበጋ ወራት 506 ነባር እና አዳዲስ ተፋሰሶችን ለማልማት ታቅዷል።
በተፋሰስ ልማት ሥራው ከ228 ሺህ በላይ አልሚ የሰው ኀይል ይሳተፋልም ነው የተባለው።
የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ግብርና መምሪያ የተፋሰስ ሥራውን...
የመደበኛ እና የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት በደብረ ብርሃን ከተማ አቀባበል ተደረገላቸው።
ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሰልጥነው ደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ለተመደቡ የመደበኛ እና አድማ መከላከል የፖሊስ አባላት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የሰሜን ሸዋ ዞን አሥተዳደር...
ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የጸጥታ አካላቱ ከኅብረተሰቡ ጋር በመቀናጀት እየሠሩ ነው።
ጎንደር: ጥቅምት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አሥተዳደር "የውጭ ባዳዎችን እና የውስጥ ባንዳዎችን ቅዥት በማምከን አንጸባራቂ ድሎችን እናስመዘግባለን" በሚል መሪ መልዕክት በከተማው ከሚገኙ የጸጥታ መዋቅር አካላት ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ የሰላም፣ የጸጥታ፣ የዲፕሎማሲ፣...








