የትብብራችንን ፍሬ በዓባይ አየን።

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያውያን የገንዘብ፣ የላብ፣ የእንባ፣ የደም እና የሕይወት መስዕዋትነት ፍሬ ዛሬ እውን ኾኗል። ይሄ ሁሉ በአንድ ላይ እና ያለስስት የተከፈለበት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ውጣ ውረዶችን አልፎ ለሪቫን መቁረጥ...

ሕዳሴ በይቻላል የሥራ መንፈስ የደፈርነው ፕሮጀክት ነው።

ገንዳ ውኃ: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን መመረቅ አስመልክቶ የገንዳ ውኃ ከተማ ነዋሪዎች እና መንግሥት ሠራተኞች ሃሳባቸውን ለአሚኮ ሰጥተዋል። የገንዳ ውኃ ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ጋሻው አራጋው...

“ዓባይ እና ዲፕሎማቶች ሲታወሱ”

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዲፕሎማሲ በውጭ መንግሥታት ወይም ድርጅቶች መካከል ያለውን ልዩነት በውይይት፣ በድርድር እና ሌሎች ሰላማዊ መንገዶችን በመጠቀም ተጽዕኖ ማሳረፍ የሚያስችል ጥበብ የተሞላበት የግንኙነት አግባብ ነው፡፡ አንድ መንግሥት ከሌላው ዓለም ጋር ለሚኖረው...

የብሔራዊ ቃል ኪዳን የኾነው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ለኢትዮጵያውያን ወንዝ ብቻ አይደለም። ዓባይ ለኢትዮጵያውያን ዜማ፣ እንጉርጉሮ፣ እሴት ኾኖ ዘመናትን ዘልቋል። እረኛው በዋሽንቱ፣ አዝማሪው በመሰንቆው፣ ሽማግሌዎች በምርቃታቸው፣ ዘፋኞች በድምጻቸው፣ ገጣሚዎች በስንኛቸው ዓባይን ሲያወድሱት፣ ሲያነሱት፣ ሲያሞግሱት ኖረዋል። ዓባይ...

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በጉባ እየተካሄደ ነው፡፡

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ የምረቃ ሥነ ሥርዓቱ በጉባ እየተካሄደ ነው፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ድርጅት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡ በምረቃ...