በአማራ ክልል በእንስሳት ሃብት የላቀ ውጤት ለማምጣት በትኩረት እየተሠራ ነው።

  ባሕር ዳር፡ የካቲት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰፊ በኾነ የእንስሳት ቁጥር እና ብዝኀ ሕይወት የታደለ ነው። ለሀገር ውስጥ ፍጆታ እና ለውጭ ገበያ የሚውል ከፍተኛ የሥጋ፣ የወተት፣ የማር እና ሌሎች የእንስሳት ውጤቶችን የማምረት አቅም...

በግጭት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የሚሠሩ ሥራዎች በትኩረት ሊከናወኑ እንደሚገባ ተገለጸ።

  አዲስ አበባ፡ የካቲት 24/2018ዓ.ም (አሚኮ) በግጭት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ የመጠገን፣ የማቋቋም እና የማልማት ሥራዎች ስኬታማ እንዲኾኑ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር) አሳስበዋል። ሚኒስትሯ ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ማሳሰቢያውን የሰጡት በግጭት...

ከፍተኛ የሕክምና አገልግሎት የሚሰጡ መሣሪያዎች በሆስፒታሎች ተደራሽ እየኾኑ ነው።

  ባሕር ዳር: የካቲት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የኤም አይ አር ዘመናዊ ማሽን ለፈለገ ሕይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ አድርጓል። በርክክብ መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ...

በወንጀል የተገኘ እና ምንጩ ያልታወቀ ንብረትን የማስመለስ ሥራ በትኩረት እየተሠራ ነው።

  ባሕርዳር፡ የካቲት 24/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ እና በክልሉ የሚገኙ የፌዴራል ባለድርሻ የመንግሥት ተቋማት በወንጀል የተገኘ እና ምንጩ ያልታወቀ የንብረት ማስመለስ ሥራዎችን በቅንጅት እና በትብብር ለመሥራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ላይ በጋራ በመምከር ተፈራርመዋል። የአማራ...

የወርሃ ጥር እና የካቲት 𝟐𝟎𝟏𝟖 የሥራ ትግበራዎች ማጠቃለያ፤

‎ ‎በሁለቱ ወራት ፈር ቀዳጅ የዲጂታል አገልግሎቶች፣ መጠነ ሰፊ የመሠረተ ልማት እና የኢኮ-ቱሪዝም ልማቶች የተመረቁበት እንዲሁም ስትራቴጂካዊ ዓለም አቀፍ ትብብሮች የተጠናከሩበት ነበር። ‎ ‎የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ𝟔ኛው የሥራ ዘመን 𝟏𝟎ኛ መደበኛ ስብሰባ፤...