በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሥራ ውጤት ለማስመዝገብ በትኩረት መሥራት ያስፈልጋል።
ጎንደር: መስከረም 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የ2017 ዓ.ም የሥራ ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2018 ዓ.ም ዕቅድ ትውውቅ መድረክ አካሂዷል።
ውይይቱ "አርቆ ማየት፣ አልቆ መሥራት" በሚል መሪ መልዕክት ነው እየተካሄደ የሚገኘው።
የጭልጋ ወረዳ አሥተዳዳሪ አዛናው አደባ ባለፈው...
ኢትዮጵያ ያከናወነችው የአረንጓዴ አሻራ ሥራ እንደ አሕጉራዊ ሞዴል ዕውቅና እንዲሰጠው መወሰኑ ተገለጸ።
አዲስ አበባ፡ መስከረም 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ከጷጉሜን 03/2017 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ መካሄዱ ይታወሳል። ጉባኤውን የኢትዮጵያ መንግሥት እና የአፍሪካ ኅብረት በጋራ ያዘጋጁት ሲኾን ከ25 ሺህ...
ተማሪዎች በቁሳቁስ ችግር ከትምህርት ቤት እንዳይቀሩ ሁሉም በርብርብ መሥራት አለበት።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እፎይታ የበጎ አድራጎት ማኅበር የተለያዩ ተቋማትን በማስተባበር በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ለሚገኘው የቁልቋል ሜዳ አንደኛ ደረጃና መካከለኛ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡
ድጋፋ ገቢዎች ሚኒስቴር የባሕር ዳር...
ሕዝብ እና መንግሥት በትብብር ሲሠሩ ማንሠራራት እና ብልጽግና አይቀሬ ነው።
ደብረማርቆስ፡ መስከረም 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን አሥተዳደር የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የ2018 ዓ.ም የአሻጋሪ ዕድገት የዘላቂ ልማት የዕቅድ ውይይት መድረክ "አርቆ ማየት አልቆ መሥራት" በሚል መሪ መልዕክት በደብረ ማርቆስ...
አምራች ኢንደስትሪው ለከተማዋ ዕድገት አቅም እንዲፈጥር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው።
ደብረ ብርሃን፡ መስከረም 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ እያደረገ ነው፡፡
በመድረኩ የተገኙት የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ በድሉ ውብሸት በተጠናቀቀው...








