“ጥያቄያችን ለእውነትና ለፍትሕ ነው” የወልቃይት ጠገዴ እና ሰቲት ሁመራ ዞን ነዋሪዎች
ባሕር ዳር፡ የካቲት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የመምረጥና የመመረጥ መብት ሕገ መንግሥታዊ መብታችን ነው" በሚል መሪ መልእክት በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በቤት ሞሎ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
የከተማው ነዋሪዎች በነቂስ በመውጣት ለመንግሥት...
ምንጩ ያልታወቀ ሃብት ማለት ምን ማለት ነው ?
ባሕር ዳር፡ የካቲት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምንጩ ያልታወቀ ሃብት በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ሁለንተናዊ ጉዳት አያደረሰ በመኾኑ፣ የሕገወጥ ድርጊትን የጥቅም ምንጭነት ለመከላከል፣ ተበታትነው የሚገኙ ተዛማጅ ሕጎችን በአንድ አጠቃልሎ በማውጣት ለአፈጻጸም ምቹ ለማድረግ፣ የሕጉን ተፈጻሚነት ለማስፋት...
“አንድ በሚያደርገን ላይ ሥንሠራ ሀገር አንድ ትኾናለች፣ ሰላም ትኾናለች፣ ትበጽጋለች” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር፡ የካቲት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "በመደመር መንግሥት ዕይታ የሃይማኖት መሪዎች ሚና" በሚል መሪ መልዕክት ከእስልምና ሃይማኖት አባቶች ጋር በባሕር ዳር ከተማ ውይይት እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች...
“ማንነታችን ይከበር አልን እንጅ ከጎረቤቶቻችን ጋር አብረን አንኖርም አላልንም” የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን...
ባሕር ዳር፡ የካቲት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው። በዞኑ የቆራሪት ከተማ ነዋሪዎችም የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የሚደግፍ፣ የህወሃትን ለዳግም ጦርነት ትንኮሳ የሚያወግዝ እና...
ሀሰተኛ መረጃን እንዴት እንከላከል?
ባሕር ዳር፡ የካቲት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሀሰተኛ መረጃ ዜጎች የተሳሳተ መረጃ እንዲይዙ፣ የተሳሳተ ውሳኔ ላይ እንዲደርሱ በማድረግ በግለሰብም ኾነ በሀገር ላይ ጥፍት የሚያደርስ ክስተት ነው።
በተለይ እንዲህ ምርጫ በሚደርስበት ወቅት ደግሞ መረጃዎችን ደጋግሞ ማረጋገጥ የግድ...








