ሕገ ወጥ የነዳጅ ግብይትን በቅንጅታዊ አሠራር መቆጣጠር ይገባል።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ከተለያዩ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልኾኑ ተቋማት የሥራ ኀላፊዎች፣ የነዳጅ ባለ ማደያዎች እና የጸጥታ ኀላፊዎች ጋር በባሕር ዳር ከተማ ውይይት አድርጓል። የውይይቱ ተሳታፊዎች...

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ መልእክት፦

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ተመሥገን ጥሩነህ በአማራ ክልል የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎችን አስመልክተው የሚከተለውን መልእክት አስተላልፈዋል። የሰላምም ጀግና አለው! ከጦርነት በላይ ሰላም ዋጋ ያስከፍላል። ትዕግሥት ያስጨርሳል፤ ትከሻ ያጎብጣል፤ እልክን ያስውጣል፤...

ትምህርትን መደገፍ ማኀበራዊ እና ሞራላዊ ግዴታ ነው።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በተፈጠረው የጸጥታ ችግር በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ ኾነው ቆይተዋል። በሺዎች የሚቆጠሩ ትምህርት ቤቶች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል። ከትምህርት ገበታ ውጭ ኾነው የኖሩ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎችን በ2018...

52 ዓመታትን የተሻገረ የሙያ ፍቅር!

ባሕርዳር: ነሐሴ 22/2017ዓ.ም (አሚኮ) መምህር አብርሃም መከተ ይባላሉ። ከ1967 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች 40 ዓመታትን፣ በግል ትምህርት ቤቶች ደግሞ 11 ዓመታትን አገልግለዋል። በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እንግሊዝኛ ቋንቋን አስተምረዋል። አሁን ላይ ደግሞ በባሕር ዳር...

“የትናንትን ስህተት በነገ የሰላም ፍሬ ለመካስ በማሰብ የሰላም መንገድን ስለመረጣችሁ ደስተኞች ነን” ምክትል ርእሰ...

ደሴ: ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከደቡብ ወሎ ዞን፣ ከሰሜን ወሎ ዞን፣ ከወልዲያ ከተማ፣ ከኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር እና ከዋግኸምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የሰላም አማራጭን ለተቀበሉ የቀድሞ ታጣቂዎች የተሐድሶ ሥልጠና በኮምቦልቻ ከተማ መስጠት ተጀምሯል። በመርሐግብሩ ላይ የአማራ...