በኮምቦልቻ ከተማ 127 ኢንዱስትሪዎች በሥራ ላይ ናቸው።

ደሴ: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በኮምቦልቻ ከተማ በኢንዱስትሪ ፓርክ እና ከኢንዱስትሪ ፓርክ ውጭ ያሉ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ተመልክተዋል። ኢንዱስትሪዎች በሥራ ዕድል ፈጠራ፣ ተኪ ምርት በማምረት እና የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት ውጤታማ...

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በትምህርት ላይ የተፈጠረውን ችግር ለመቀልበስ የማይተካ ሚና አላቸው።

ደሴ: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2018 ዕቅድ ትውውቅ መድረክ አካሂዷል። አስተያየታቸውን ለአሚኮ የሰጡት የደብረብርሃን መምህራን ትምህርት ኮሌጂ ዲን...

የሰቆጣ ዝናብ አጠር የግብርና ምርምር ማዕከል በአካባቢው ውጤታማ ሥራ እየሠራ ነው።

ሰቆጣ: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰቆጣ ዝናብ አጠር የግብርና ምርምር ማዕከል በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዝናብ አጠር አካባቢዎች የተሻሻሉ ምርጥ ዘሮችን እና የተዳቀሉ እንሰሳትን ለአርሶ አደሮች የማላመድ ተግባር የሚከውን የምርምር ማዕከል ነው። ማዕከሉም በተያዘው...

የመድኃኒት አቅርቦትን በማሻሻል የማኅበረሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የትኩረት አቅጣጫ ነው።

አዲስ አበባ: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ1939 ዓ.ም የተመሠረተው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የሕክምና መድኃኒቶችን ገዝቶ ለተጠቃሚዎች እንዲደርስ ማድረግ ዋናው ተግባሩ ነው። ጥራት ያለው፣ ፈውስ የሚኾን እና ደኅንነት ያለውን መድኃኒት በጊዜ እና በፍትሐዊነት ማድረሱን...

ከ1ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ለመሠብሠብ ዐቅዶ እየሠራ መኾኑን የወልድያ ከተማ ሥተዳደር አስታወቀ።

ወልድያ: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ገቢዎች መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2018 በጀት ዓመት የገቢ ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር መክሯል። የምክክሩ ተሳታፊዎች የገቢ ዕቅዱን ለማሳካት የቅንጅት ሥራ...