አዳዲስ የበቆሎ ዝርያን በማውጣት ምርትን ለማሳደግ እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባየር ላይፍ ሳይንስ ኢትዮጵያ የተሰኘ ድርጅት ከአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ጋር በመተባበር በመስኖ የሚለማ የበቆሎ ዝርያ አስተዋውቋል።
ዲኬ 777 በተባለው የበቆሎ ዝርያ ትውውቅ የምዕራብ ጎጃም፣ ሰሜን ጎጃም፣ አዊ እና...
ልማት እና ሰላም የሚረጋገጠው በሕዝብ ትብብር ነው።
ደብረ ማርቆስ: ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ከደጀን ከተማ ነዋሪዎች እና የተቋማት መሪዎች ጋር በልማት እና በመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።
በችግር ውስጥም ኾኖ በከተማው የተሠሩ የመሠረተ ልማት...
በምዕራብ ጎጃም ዞን በ15 ጤና ጣቢያዎች የላቦራቶሪ ግብዓት ለማሟላት እየተሠራ ነው።
ፍኖተ ሰላም:ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ የአንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጻም ግምገማ ከሁሉም ወረዳ ጤና ጽሕፈት ቤት እና ጤና ተቋማት ኀላፊዎች ጋር በፍኖተሰላም ከተማ አካሂዷል።
የምዕራብ ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ ኀላፊ...
የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሠራ ነው።
ከሚሴ:ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የመስኖ ልማት ንቅናቄ፣ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ እና የገጠር ኮሪደር ማስጀመሪያ ንቅናቄ መድረክ በከሚሴ ከተማ ተካሂዷል።
በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አሥተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ኀላፊ...
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ዓለም አቀፍ ተሞክሮን ጭምር በማሳየት ለሕጻናት መብት ሊታገሉ ይገባል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያው ሩብ ዓመት እፈጻጸም እና በቀጣይ አቅጣጫ ላይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት እያደረገ ነው።
በውይይቱ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር...








