“ነጻ ሃሳብ፣ ግልጽ ውይይት እና አሕጉራዊ የመፍትሔ አቅጣጫ የጣና ፎረም መለያዎች ናቸው” አምባሳደር ነቢያት...
ባሕር ዳር:ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በየዓመቱ በአፍሪካ አሕጉር የሰላም እና ደኅንነት ጉዳዮች ላይ የሚመክረው ጣና ፎረም በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው።
"አፍሪካ በተለዋዋጭው የዓለም ሥርዓት ውስጥ" በሚል መሪ መልዕክት የተጀመረው 11ኛው የጣና ፎረም በአሕጉሪቷ...
የጤናው ዘርፍ ስኬታማነት በታከሙ ታካሚዎች ብዛት ብቻ ሳይኾን እንዳይታመሙ በሚሠሩ አዳዲስ የጤና ሥራዎችም ነው...
አዲስ አበባ:ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጅማ ከተማ "ዘላቂ ኢንቨስትመንት እና ኢኖቬሽን ለጠንካራ የጤና ሥርዓት" በሚል መሪ መልዕክት 27ኛው የጤና ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤ እየተካሄደ ነው።
ዜጎች አካላዊ እና ሥነ ልቦናዊ ጤናቸው ተጠብቆ አምራች ዜጋ...
የጤናው ዘርፍ ስኬታማነት በታከሙ ታካሚዎች ብዛት ብቻ ሳይኾን እንዳይታመሙ በሚሠሩ አዳዲስ የጤና ሥራዎችም ነው...
አዲስ አበባ:ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጅማ ከተማ "ዘላቂ ኢንቨስትመንት እና ኢኖቬሽን ለጠንካራ የጤና ሥርዓት" በሚል መሪ መልዕክት 27ኛው የጤና ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤ እየተካሄደ ነው።
ዜጎች አካላዊ እና ሥነ ልቦናዊ ጤናቸው ተጠብቆ አምራች ዜጋ እንዲኾኑ ለማድረግ...
የራስ ቆዳ ፈንገስ ምንድን ነው?
ባሕር ዳር:ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ መቅደስ አናብል በባሕር ዳር ከተማ የሚኖሩ የሦሥት ልጆች እናት ናቸው።
ወይዘሮ መቅደስ ለአሚኮ እንደተናገሩት ልጆቻቸው ላይ በተደጋጋሚ የራስ ቅላቸው ላይ የሚወጣ የሚያሳክክ ቁስል የልጆቹን ፀጉር ለመላጨት እንዳስገደዳቸው ገልጸዋል።
ቁስለቱ ከየት...
የሚታቀዱ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ሥራዎች ዳር የሚደርሱት በሚሰበሰበው ገቢ ልክ ነው።
እንጅባራ: ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ622 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ገቢዎች መምሪያ አስታውቋል።
በብሔረሰብ አሥተዳደሩ በተያዘው በጀት ዓመት ከመደበኛ ገቢ እና ከአገልግሎት ገቢ...








