“አየር ኃይላችን አየራችን ብቻ ሳይኾን ፍላጎታችንንም የሚጠብቅ ይኾናል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕርዳር፡ ጥር 16/2018ዓ.ም (አሚኮ) አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት እያከበረ ነው። አየር ኃይሉ ባለፉት ዓመታት ከፍ እና ዝቅ ብሎ በማገልገል ኢትዮጵያን መጠበቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አንስተዋል። አየር...

መዛግብት በአጭር ጊዜ ውሳኔ የሚያገኙበትን ዕድል ለመፍጠር በትኩረት እየተሠራ ነው።

ደብረ ብርሃን፡ ጥር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎‎‎የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ባለፉት ስድስት ወራት የነበረውን የሥራ አፈጻጸም ገምግሟል፡፡ የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዮሃንስ ወንድሙ ከጠቅላይ ፍርድ ቤት እስከ ወረዳ ፍርድ ቤቶች...

በሕግ የበላይነት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር፡ ጥር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሕግ የበላይነት እና አማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ለዘላቂ ልማት እና ሰላም ያላቸውን ሚና የሚዳስስ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። ኮንፈረንሱን የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ...

በክልሉ አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን ኅብረተሰቡ ድጋፉን እንዲያጠናክር ተጠየቀ።

ባሕር ዳር፡ ጥር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎‎‎የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ባለፉት ስድስት ወራት በተከናወኑ የተግባራት አፈጻጸም እና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ከዞን የፖሊስ መሪዎች ጋር መክሯል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር...

“በጋራ በመሥራት ውጤታማ መኾን እንደሚቻል ለጥምቀት የተሠራው ተግባር ማሳያ ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው...

ጎንደር፡ ጥር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎‎‎የጎንደር ከተማ አሥተዳደር የፓርቲ፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ተግባራት የሥድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሂዷል። ‎ ‎በውይይቱ ባለፉት ወራት የእገታ ወንጀልን መከላከል መቻሉ እና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን አጠናክሮ ማስኬድ መቻሉ በጥንካሬ የተነሱ...